በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህግ ተርጓሚው አካል እና ሌሎች ቢሮዎች ይፋዊ ስራ ማስጀመሪያ በሃላባ ዞን እየተከናወነ ነው
ሀዋሳ፡ ጷጉሜ 04/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህግ ተርጓሚው አካል እና ሌሎች ቢሮዎች ይፋዊ ስራ ማስጀመሪያ በሃላባ ዞን እየተከናወነ ነው።
የህግ ተርጓሚው መቀመጫ ማዕከል የሆነችው ሃላባ ዞን እንግዶቿን በደማቅ ስነ ስርዓት ተቀብላለች።
ዘጋቢ: ሲሳይ ደበበ
More Stories
የኬሌ ከተማ አስተዳደር ለአቅመ ደካሞችና ወላጅ አልባ ህፃናት የአልባሳትና የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ
ማስተር አብነት ከበደ በጎፋ ዞን በመሬት መንሸራተት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ከ1 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ
“የአጉራሽን እጅ ነካሽ”