በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህግ ተርጓሚው አካል እና ሌሎች ቢሮዎች ይፋዊ ስራ ማስጀመሪያ በሃላባ ዞን እየተከናወነ ነው
ሀዋሳ፡ ጷጉሜ 04/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህግ ተርጓሚው አካል እና ሌሎች ቢሮዎች ይፋዊ ስራ ማስጀመሪያ በሃላባ ዞን እየተከናወነ ነው።
የህግ ተርጓሚው መቀመጫ ማዕከል የሆነችው ሃላባ ዞን እንግዶቿን በደማቅ ስነ ስርዓት ተቀብላለች።
ዘጋቢ: ሲሳይ ደበበ

More Stories
የምሁር ኢየሱስ ገዳም የቱሪስት ፍሰቱን ለማሳደግና የምርምር ማእከል እንዲሆን መንግስት ባለሀብቱና ገዳሙ በትብብር መስራት አለባቸው – ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)
ክሪስቲያኖ ሮናልዶ ለ6ኛ ጊዜ በዓለም ዋንጫ ላይ ለመካፈል ተመረጠ!
ከባዶነት ወደ እሳታማ ድባብ፦ ሚኬል አርቴታ የኤምሬትስን መንፈስ እንዴት ቀየረው?