በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህግ ተርጓሚው አካል እና ሌሎች ቢሮዎች ይፋዊ ስራ ማስጀመሪያ በሃላባ ዞን እየተከናወነ ነው
ሀዋሳ፡ ጷጉሜ 04/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህግ ተርጓሚው አካል እና ሌሎች ቢሮዎች ይፋዊ ስራ ማስጀመሪያ በሃላባ ዞን እየተከናወነ ነው።
የህግ ተርጓሚው መቀመጫ ማዕከል የሆነችው ሃላባ ዞን እንግዶቿን በደማቅ ስነ ስርዓት ተቀብላለች።
ዘጋቢ: ሲሳይ ደበበ

More Stories
የመምህርነት ሙያ ትውልድን የመቅረፅና ሀገርን የማነፅ ታላቅ የስልጣኔና ማህበራዊ የዜግነት ኃላፊነት በመሆኑ ተመራቂዎች ራሳቸውን ለማብቃት መትጋት አለባቸው – ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አንተነህ ፈቃዱ
የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች በተሻሻለ የስልጠና ጥራት፣ በተጠናከረ የኢንዱስትሪ ትስስርና ተፈላጊ ሙያተኞችን በማፍራት በክልሉ ኢኮኖሚ ላይ ተጨባጭ ለውጥ እንዲያመጡ በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ቢሮ አስታወቀ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ከ313 ሺህ በላይ የሁለተኛ ደረጃ ይዞታ ማረጋገጫ ሰርተፊኬት ተሰራጭቷል – የክልሉ ግብርና ቢሮ