በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህግ ተርጓሚው አካል እና ሌሎች ቢሮዎች ይፋዊ ስራ ማስጀመሪያ በሃላባ ዞን እየተከናወነ ነው
ሀዋሳ፡ ጷጉሜ 04/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህግ ተርጓሚው አካል እና ሌሎች ቢሮዎች ይፋዊ ስራ ማስጀመሪያ በሃላባ ዞን እየተከናወነ ነው።
የህግ ተርጓሚው መቀመጫ ማዕከል የሆነችው ሃላባ ዞን እንግዶቿን በደማቅ ስነ ስርዓት ተቀብላለች።
ዘጋቢ: ሲሳይ ደበበ

More Stories
በክልሉ ባለፉ 6 ወራት ከ14 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰብ መቻሉ ተገለፀ
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት የህግና አስተዳደር ቋሚ ኮሚቴ የክልሉን ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የግማሽ ዓመት እቅድ አፈፃፀም ገመገመ
ዘመናዊ የግብርና ግብአት እና ቴክኖሎጂን በተገቢው በመጠቀም የአርሶ አደሩን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ እየተሰራ እንደሚገኝ የቀቤና ልዩ ወረዳ ግብርና ጽህፈት ቤት ገለፀ