የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የብሔረሰቦች ምክር ቤት ምስረታ እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ፡ ጷጉሜ 04/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የብሔረሰቦች ምክር ቤት ምስረታ በኮንሶ ዞን ካራት ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ፣ የክልሉና የዞን ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም የሚመለከታቸዉ ባለድርሻ አካላትና ተጋባዥ እንግዶች በምስረታው በዓል ላይ እየተሳተፉበት ይገኛሉ።
ዘጋቢ ፡ ብዙነሽ ዘውዱ
More Stories
በኢፌዴሪ የጤና ሚኒስትር ሚኒስቴር ዴኤታ ደረጄ ዱጉማ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በኣሪና ደቡብ ኦሞ ዞኖች የሥራ ጉብኝት አደረጉ
በህዳሴ ግድብ ግንባታ የታየው አንድነት እና ትብብር በልማቱ እና በሰላሙ ላይ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገለጸ
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቡርጂ ዞን “በህብረት ችለናል” በሚል መሪ ቃል ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በድል ተጠናቆ መመረቁን አስመልክቶ ዞናዊ የፓናል ዉይይት መድረክ ተካሄደ