የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የብሔረሰቦች ምክር ቤት ምስረታ እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ፡ ጷጉሜ 04/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የብሔረሰቦች ምክር ቤት ምስረታ በኮንሶ ዞን ካራት ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ፣ የክልሉና የዞን ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም የሚመለከታቸዉ ባለድርሻ አካላትና ተጋባዥ እንግዶች በምስረታው በዓል ላይ እየተሳተፉበት ይገኛሉ።
ዘጋቢ ፡ ብዙነሽ ዘውዱ
More Stories
የኬሌ ከተማ አስተዳደር ለአቅመ ደካሞችና ወላጅ አልባ ህፃናት የአልባሳትና የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ
ማስተር አብነት ከበደ በጎፋ ዞን በመሬት መንሸራተት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ከ1 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ
“የአጉራሽን እጅ ነካሽ”