የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የብሔረሰቦች ምክር ቤት ምስረታ እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ፡ ጷጉሜ 04/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የብሔረሰቦች ምክር ቤት ምስረታ በኮንሶ ዞን ካራት ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ፣ የክልሉና የዞን ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም የሚመለከታቸዉ ባለድርሻ አካላትና ተጋባዥ እንግዶች በምስረታው በዓል ላይ እየተሳተፉበት ይገኛሉ።
ዘጋቢ ፡ ብዙነሽ ዘውዱ
More Stories
በሀሬ ተፋሰስበ በ27 ቀናት ወስጥ 35 ሄክታር መሬት ላይ እርከን ፣ አፈር እቀባና የተለያዩ ዕፅዋት ተከላ መከናወኑ ተገለፀ
አዲሱ የቦንጋ ከተማ መዋቅራዊ ፕላን የኡፋ እና የውሽውሽ ከተሞችን ያካተተ መሆኑን በሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የከተማ ልማት ዲን አቶ ደጉ በቀለ ገለጹ
የኢትዮጵያ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በየዓመቱ ህዳር 29 ቀን እንዲከበር ሲወሰን ዓላማው ብሔር ብሔረሰቦች ባህሎቻቸውን በመለዋወጥ ህብረ ብሄራዊ አንድነትን በማጠናከር ሃገራዊ መግባባትን እንዲፈጥሩ ማድረግ ነው – የኢፌዴሪ ፌዴሬሽን ምክር ቤት ዋና አፈጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር