የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የዱራሜ ማዕከል የግብርና ገጠር ልማት ክላስተር ይፋዊ የሥራ ማስጀመሪያ መረሃ ግብር እየተካሄደ ነው

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የዱራሜ ማዕከል የግብርና ገጠር ልማት ክላስተር ይፋዊ የሥራ ማስጀመሪያ መረሃ ግብር እየተካሄደ ነው

ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 04/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የዱራሜ ማዕከል የግብርና ገጠር ልማት ክላስተር ይፋዊ የሥራ ማስጀመሪያ መረሃ ግብር እየተካሄደ ይገኛል፡፡

አቶ ኡስማን ሱሩር በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የግብርና ቢሮ ኃላፊ እና የግብርና ገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የዱራሜ ማዕከል ተቋማትን መርቀው በይፋ ስራ ያስጀምራሉ ተብሎ ይጠበቃል።

በዕለቱ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችና የከተማው ህዝብ ደማቅ አቀባበል በማድረግ ላይ ይገኛል።

ዘጋቢ፡ ዘላለም ተስፋዬ