የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የዱራሜ ማዕከል የግብርና ገጠር ልማት ክላስተር ይፋዊ የሥራ ማስጀመሪያ መረሃ ግብር እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 04/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የዱራሜ ማዕከል የግብርና ገጠር ልማት ክላስተር ይፋዊ የሥራ ማስጀመሪያ መረሃ ግብር እየተካሄደ ይገኛል፡፡
አቶ ኡስማን ሱሩር በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የግብርና ቢሮ ኃላፊ እና የግብርና ገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የዱራሜ ማዕከል ተቋማትን መርቀው በይፋ ስራ ያስጀምራሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በዕለቱ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችና የከተማው ህዝብ ደማቅ አቀባበል በማድረግ ላይ ይገኛል።
ዘጋቢ፡ ዘላለም ተስፋዬ

More Stories
የመምህርነት ሙያ ትውልድን የመቅረፅና ሀገርን የማነፅ ታላቅ የስልጣኔና ማህበራዊ የዜግነት ኃላፊነት በመሆኑ ተመራቂዎች ራሳቸውን ለማብቃት መትጋት አለባቸው – ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አንተነህ ፈቃዱ
የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች በተሻሻለ የስልጠና ጥራት፣ በተጠናከረ የኢንዱስትሪ ትስስርና ተፈላጊ ሙያተኞችን በማፍራት በክልሉ ኢኮኖሚ ላይ ተጨባጭ ለውጥ እንዲያመጡ በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ቢሮ አስታወቀ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ከ313 ሺህ በላይ የሁለተኛ ደረጃ ይዞታ ማረጋገጫ ሰርተፊኬት ተሰራጭቷል – የክልሉ ግብርና ቢሮ