የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የዱራሜ ማዕከል የግብርና ገጠር ልማት ክላስተር ይፋዊ የሥራ ማስጀመሪያ መረሃ ግብር እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 04/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የዱራሜ ማዕከል የግብርና ገጠር ልማት ክላስተር ይፋዊ የሥራ ማስጀመሪያ መረሃ ግብር እየተካሄደ ይገኛል፡፡
አቶ ኡስማን ሱሩር በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የግብርና ቢሮ ኃላፊ እና የግብርና ገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የዱራሜ ማዕከል ተቋማትን መርቀው በይፋ ስራ ያስጀምራሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በዕለቱ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችና የከተማው ህዝብ ደማቅ አቀባበል በማድረግ ላይ ይገኛል።
ዘጋቢ፡ ዘላለም ተስፋዬ

More Stories
ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊ፣ ፍትሐዊና ዴሞክራሲያዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ የፍትህና የጸጥታ ዘርፍ አመራሮችና ባለሙያዎች ሚና የላቀ መሆኑ ተገለጸ
ከአየር ንብረት ተፅዕኖ ጋር እየተስተዋሉ ያሉትን ችግሮች ለመከላከል ሁሉም የበኩሉን ሊወጣ እንደሚገባ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አካባቢ ጥበቃና የአየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን አስታወቀ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ ከግብርና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በክልሉ ለሚገኙ የዘርፉ ባለሙያዎች ስልጠና መስጠት ጀመረ