ሀዋሳ፡ ነሐሴ 28/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት በተለያዩ ቢሮዎች በኃላፊነት ለሚሠሩ የሥራ ኃላፊዎች ሹመት ሠጥቷል።
በዚህም መሠረት፦
1/ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ – አቶ ዘሪሁን እሸቱ
2/ ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ ኃላፊ – ዶክተር አባስ መሐመድ
3/ ፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ ፣ ወይዘሮ ዘይቱና ኢብራሂም
4/ ጤና ቢሮ ኃላፊ ፣ አቶ ሺመልስ ዋንጎሮ
5/ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ቢሮ ኃላፊ ፣ አቶ ይረጋ ሃንዲሶ
6/ ሠላመና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ፣ አቶ ተመስገን ካሳ
7/ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ኅብት ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ገብሬ ጋግ
8/ ደንና አካበቢ ጥበቃ ቢሮ ኃላፊ አቶ ማቲዮስ አንዮ
9/ ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ አቶ ዘይኔ ብልካ
10/ ሥራ እድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ተዉፊቅ ጁሃር
11 ፍትህ ቢሮ ኃላፊ አቶ አክመል አህመዲን
12/ ፕላንና ልማት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ባዩሽ ተስፋዬ
13/ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ዳንኤል ዳምጠዉ
14/ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ቢሮ ኃላፊ አቶ ሠላሞ አማዶ
15/ ሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ አቶ ሉምባ ደምሴ
16/ ሴቶችና ህፃናት ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ባይዳ ሙንዲኖ
17/ ዉኃና ማዕድን ቢሮ ኃላፊ አቶ ዳዊት ኃይሉ
18/ ባህልና ቱርዝም ቢሮ ኃላፊ አቶ ሣሙኤል መንገሻ
19/ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ አምሪያ ሥራጅ ናቸዉ።

More Stories
ጥራት ያለው የህክምና አገልግሎት ተደራሽ እንዲሆን ሁሉም ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ተገለጸ
በክልሉ የተጀመረውን የልማት እና መልካም አስተዳደር ሥራዎችን በማጠናከር የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ከግጭት የጸዳ አካባቢ ለመፍጠር ሁሉም የበኩሉን እንዲወጣ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሠላም እና ፀጥታ ቢሮ አሳሰበ
በዘመናዊ መንገድ ንብ የማነብ ስራ በመጀመር ውጤታማ መሆናቸውን በወላይታ ዞን የዳሞት ወይዴ ወረዳ ወጣቶች ተናገሩ