ሀዋሳ፡ ነሐሴ 28/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት በተለያዩ ቢሮዎች በኃላፊነት ለሚሠሩ የሥራ ኃላፊዎች ሹመት ሠጥቷል።
በዚህም መሠረት፦
1/ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ – አቶ ዘሪሁን እሸቱ
2/ ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ ኃላፊ – ዶክተር አባስ መሐመድ
3/ ፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ ፣ ወይዘሮ ዘይቱና ኢብራሂም
4/ ጤና ቢሮ ኃላፊ ፣ አቶ ሺመልስ ዋንጎሮ
5/ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ቢሮ ኃላፊ ፣ አቶ ይረጋ ሃንዲሶ
6/ ሠላመና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ፣ አቶ ተመስገን ካሳ
7/ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ኅብት ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ገብሬ ጋግ
8/ ደንና አካበቢ ጥበቃ ቢሮ ኃላፊ አቶ ማቲዮስ አንዮ
9/ ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ አቶ ዘይኔ ብልካ
10/ ሥራ እድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ተዉፊቅ ጁሃር
11 ፍትህ ቢሮ ኃላፊ አቶ አክመል አህመዲን
12/ ፕላንና ልማት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ባዩሽ ተስፋዬ
13/ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ዳንኤል ዳምጠዉ
14/ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ቢሮ ኃላፊ አቶ ሠላሞ አማዶ
15/ ሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ አቶ ሉምባ ደምሴ
16/ ሴቶችና ህፃናት ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ባይዳ ሙንዲኖ
17/ ዉኃና ማዕድን ቢሮ ኃላፊ አቶ ዳዊት ኃይሉ
18/ ባህልና ቱርዝም ቢሮ ኃላፊ አቶ ሣሙኤል መንገሻ
19/ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ አምሪያ ሥራጅ ናቸዉ።
More Stories
በዓልን ምክንያት በማድረግ የሚከሰት ያልተገባ የዋጋ ጭማሪ እንዳይኖር ገበያ የማረጋጋት ሥራ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ
የንግዱ ማህበረሰብ የሚጠበቅበትን ሚና እንዲወጣ መነጋገር ያስፈልጋል – አቶ አንተነህ ፍቃዱ
የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ግንቦት 26/2017 ዓ.ም