ሀዋሳ፡ ነሐሴ 28/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት በተለያዩ ቢሮዎች በኃላፊነት ለሚሠሩ የሥራ ኃላፊዎች ሹመት ሠጥቷል።
በዚህም መሠረት፦
1/ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ – አቶ ዘሪሁን እሸቱ
2/ ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ ኃላፊ – ዶክተር አባስ መሐመድ
3/ ፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ ፣ ወይዘሮ ዘይቱና ኢብራሂም
4/ ጤና ቢሮ ኃላፊ ፣ አቶ ሺመልስ ዋንጎሮ
5/ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ቢሮ ኃላፊ ፣ አቶ ይረጋ ሃንዲሶ
6/ ሠላመና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ፣ አቶ ተመስገን ካሳ
7/ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ኅብት ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ገብሬ ጋግ
8/ ደንና አካበቢ ጥበቃ ቢሮ ኃላፊ አቶ ማቲዮስ አንዮ
9/ ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ አቶ ዘይኔ ብልካ
10/ ሥራ እድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ተዉፊቅ ጁሃር
11 ፍትህ ቢሮ ኃላፊ አቶ አክመል አህመዲን
12/ ፕላንና ልማት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ባዩሽ ተስፋዬ
13/ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ዳንኤል ዳምጠዉ
14/ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ቢሮ ኃላፊ አቶ ሠላሞ አማዶ
15/ ሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ አቶ ሉምባ ደምሴ
16/ ሴቶችና ህፃናት ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ባይዳ ሙንዲኖ
17/ ዉኃና ማዕድን ቢሮ ኃላፊ አቶ ዳዊት ኃይሉ
18/ ባህልና ቱርዝም ቢሮ ኃላፊ አቶ ሣሙኤል መንገሻ
19/ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ አምሪያ ሥራጅ ናቸዉ።
More Stories
ከአስራ ሁለቱ አንዱ!
በዶ/ር አለሙ ስሜ የተመራ የፌደራሉ ሱፐርቪዥን ቡድን በዱራሜ ከተማ የከሰል ፋብሪካን ጎበኘ
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የአሪ ዞን የጂንካ ከተማ ም/ቤት የ2016 ዓ.ም 2ኛ ዙር 7ኛ ዓመት 1ኛ መደበኛ ጉባኤ ተካሄደ