ነገ በአንድ ቀን ጀምበር 2 ነጥብ 6 ሚሊዮን ችግኞችን ለመትከል ቅድመ ዝግጅት መደረጉን የደቡብ ኦሞ ዞን ግብርና መምሪያ አስታወቀ

ነገ በአንድ ቀን ጀምበር 2 ነጥብ 6 ሚሊዮን ችግኞችን ለመትከል ቅድመ ዝግጅት መደረጉን የደቡብ ኦሞ ዞን ግብርና መምሪያ አስታወቀ

ለተከላው ጉድጓድ ዝግጅትን ጨምሮ ለአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አስፈላጊ ናቸው የተባሉ አጠቃላይ ዝግጅቶች ስለመደረጋቸው የደቡብ ኦሞ ዞን ግብርና መምሪያ ኃላፊ አቶ ምንላርገው አዲሱ አብራርተዋል።

ዞናዊ አንድ ቀን አረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በበናፀማይ ወረዳ እንደሚካሄድም አቶ ምንላርገው ተናግረዋል።

ዘጋቢ: ተመስገን አበራ – ከጂንካ ጣቢያችን