ነገ በአንድ ቀን ጀምበር 2 ነጥብ 6 ሚሊዮን ችግኞችን ለመትከል ቅድመ ዝግጅት መደረጉን የደቡብ ኦሞ ዞን ግብርና መምሪያ አስታወቀ
ለተከላው ጉድጓድ ዝግጅትን ጨምሮ ለአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አስፈላጊ ናቸው የተባሉ አጠቃላይ ዝግጅቶች ስለመደረጋቸው የደቡብ ኦሞ ዞን ግብርና መምሪያ ኃላፊ አቶ ምንላርገው አዲሱ አብራርተዋል።
ዞናዊ አንድ ቀን አረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በበናፀማይ ወረዳ እንደሚካሄድም አቶ ምንላርገው ተናግረዋል።
ዘጋቢ: ተመስገን አበራ – ከጂንካ ጣቢያችን

More Stories
የአንድ ጀምበር ችግኝ ተከላ ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን የከምባታ ዞን ግብርና መምሪያ አስታወቀ
በጎፋ ዞን በአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ከ8 ነጥብ 4 ሚሊየን በላይ ችግኞች ለመትከል ዝግጅት መጠናቀቁን የዞኑ ግብርና መምሪያ አስታወቀ
በቀቤና ልዩ ወረዳ ለአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን የልዩ ወረዳው ግብርና ጽህፈት ቤት አስታወቀ