የጂንካ ዩኒቨርሲቲ የኦሞ ቱርካና ምርምር ጣቢያ ማቋቋሚያ የአጋር አካላት ግንዛቤ መፍጠሪያ ስልጠና በጂንካ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ይገኛል
በመድረኩ ከጂማ ዩኒቨርሲቲ ፣ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ ከፌደራል ግብርና ሚኒስቴር፣ ከሠላም ሚኒስቴር፣ ከዉሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር፣ ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል፣ ከኢትዮጵያ እርሻ ምርምር፣ ከደቡብ ኦሞ ዞን አስተዳደር እና ሌሎች መንግስታዊና መንስግታዊ ያልሆኑ አጋር አካላት እና ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል።
በመድረኩ በኦሞና የቱርካና ሀይቅ እና በአካባቢው ላይ ትኩረቱን ያደረገ በዩኒቨርሲቲው ምሁራን የተደረገ ጥናትና ምርምር እየቀረበ ይገኛል።
በመጨረሻም ከተሳታፊ ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት በማድረግ መድረኩ እንደሚጠናቀቅ የወጣው መርሀ-ግብር ያሳያል፡፡
ዘጋቢ፡ ዳኛቸው ደሴ – ከጂንካ ጣቢያችን
የጂንካ ዩኒቨርሲቲ የኦሞ ቱርካና ምርምር ጣቢያ ማቋቋሚያ የአጋር አካላት ግንዛቤ መፍጠሪያ ስልጠና በጂንካ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ይገኛል

More Stories
በሚኒስትር ዴኤታ ኢንጂነር ሱልጣን ወሊ (ዶ/ር) የተመራል ኡክ በወላይታሶዶ ዩኒቨርሲ ቲየባዮ ጋዝ ማምረቻ ፕሮጀክትን የስራ እንቅስቃሴ ምልከታ አደረገ
የጉራጌ ዞን ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ እና የዞኑ ትምህርት መምሪያ በጋራ ያዘጋጁት 5ኛ ዙር የቴክኖሎጂ ፈጠራ ስራዎች ውድድርና ሽልማት አውደ ርዕይ በወልቂጤ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል
በክልሉ የተለያዩ የግብርና ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም የአርሶ አደሩን ምርታማነት ለማሳደግ እንደሚሠራ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ