የጂንካ ዩኒቨርሲቲ የኦሞ ቱርካና ምርምር ጣቢያ ማቋቋሚያ የአጋር አካላት ግንዛቤ መፍጠሪያ ስልጠና በጂንካ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ይገኛል
በመድረኩ ከጂማ ዩኒቨርሲቲ ፣ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ ከፌደራል ግብርና ሚኒስቴር፣ ከሠላም ሚኒስቴር፣ ከዉሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር፣ ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል፣ ከኢትዮጵያ እርሻ ምርምር፣ ከደቡብ ኦሞ ዞን አስተዳደር እና ሌሎች መንግስታዊና መንስግታዊ ያልሆኑ አጋር አካላት እና ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል።
በመድረኩ በኦሞና የቱርካና ሀይቅ እና በአካባቢው ላይ ትኩረቱን ያደረገ በዩኒቨርሲቲው ምሁራን የተደረገ ጥናትና ምርምር እየቀረበ ይገኛል።
በመጨረሻም ከተሳታፊ ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት በማድረግ መድረኩ እንደሚጠናቀቅ የወጣው መርሀ-ግብር ያሳያል፡፡
ዘጋቢ፡ ዳኛቸው ደሴ – ከጂንካ ጣቢያችን
የጂንካ ዩኒቨርሲቲ የኦሞ ቱርካና ምርምር ጣቢያ ማቋቋሚያ የአጋር አካላት ግንዛቤ መፍጠሪያ ስልጠና በጂንካ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ይገኛል

More Stories
ሀገራችን ኢትዮጵያ በእውቀት፣ በክህሎትና በስነ-ምግባር የበለፀገና የሰለጠነ የነገ ሀገር ተረካቢ ትውልድን ለማፍራት በአዳዲስ ፈጠራና በቴክኖሎጂ ሽግግር ላይ ትኩረት ሊደረግ ይገባል – ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አንተነህ ፈቃዱ
ከ5ሺ በላይ ተማሪዎችን ተቀብሎ በበይነ መረብና በወረቀት እያስፈተነ መሆኑን የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ገለፀ
የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች በተሻሻለ የስልጠና ጥራት፣ በተጠናከረ የኢንዱስትሪ ትስስርና ተፈላጊ ሙያተኞችን በማፍራት በክልሉ ኢኮኖሚ ላይ ተጨባጭ ለውጥ እንዲያመጡ በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ቢሮ አስታወቀ