በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የ2018 ዓ.ም የደቡብ ኦሞ ዞን የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ በሐመር ወረዳ ላላ ቀበሌ ገማ ዱካ መንደር ማንጊ ተራራ በይፋ ተጀመረ
በሥራው 50 ንዑሳ ተፋስ በሦስቱ ከፊል አርብቶ አደር ወረዳዎች የሚተገበር ሲሆን በሄክታር 16 ሺህ 99 የሚሆን መሬት እንደሚለማ የደቡብ ኦሞ ዞን ግብርና መምሪያ ኃላፊ አቶ ምንላርገው አዲሱ ገልፀዋል።
በግጦሽ ደግሞ በቁጥር 163 የሚሆን መሬት የሚከለል ሲሆን ይህም በሄክታር ሲገለጽ 16 ሺህ 928 እንደሆነም ኃላፊው ተናግረዋል።
በግጦሽ ክለላና በተፋሰስ በአጠቃላይ 7 ሺህ 145 በአፈርና ውሃ ጥበቃ በተለያዩ ስትራክቸሮች ለመተግበር ታቅዶ ወደ ተግባር መገባቱን የደቡብ ኦሞ ዞን ግብርና መምሪያ ኃላፊ አቶ ምንላርገው አዲሱ አብራርተዋል።
ዘጋቢ: ተመስገን አበራ – ከጂንካ ጣቢያችን

More Stories
በከምባታ ዞን ሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ስርአት (E-LMIS) ምዝገባ በይፋ መጀመሩን የከተማው ኢንተርፕራይዝና ሥራ ዕድል ፈጠራ ጽህፈት ቤት አስታወቀ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሆሳዕና ከተማ ሰኔ 11 ቀን 2018 ዓ.ም በተከሰተው ድንገተኛ የእሳት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ ተደረገ
ህብረተሰቡ የኤሌክትሪክ መስመሮችን ጨምሮ ለእሳት አደጋ መንስኤ የሚሆኑ የመጠቀሚያ ዕቃዎችን በጥንቃቄ በመጠቀም በሰው ህይወት እና ንብረት ላይ የሚደርሰውን ጉዳት መከላከል እንደሚገባ ተገለጸ