በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የ2018 ዓ.ም የደቡብ ኦሞ ዞን የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ በሐመር ወረዳ ላላ ቀበሌ ገማ ዱካ መንደር ማንጊ ተራራ በይፋ ተጀመረ
በሥራው 50 ንዑሳ ተፋስ በሦስቱ ከፊል አርብቶ አደር ወረዳዎች የሚተገበር ሲሆን በሄክታር 16 ሺህ 99 የሚሆን መሬት እንደሚለማ የደቡብ ኦሞ ዞን ግብርና መምሪያ ኃላፊ አቶ ምንላርገው አዲሱ ገልፀዋል።
በግጦሽ ደግሞ በቁጥር 163 የሚሆን መሬት የሚከለል ሲሆን ይህም በሄክታር ሲገለጽ 16 ሺህ 928 እንደሆነም ኃላፊው ተናግረዋል።
በግጦሽ ክለላና በተፋሰስ በአጠቃላይ 7 ሺህ 145 በአፈርና ውሃ ጥበቃ በተለያዩ ስትራክቸሮች ለመተግበር ታቅዶ ወደ ተግባር መገባቱን የደቡብ ኦሞ ዞን ግብርና መምሪያ ኃላፊ አቶ ምንላርገው አዲሱ አብራርተዋል።
ዘጋቢ: ተመስገን አበራ – ከጂንካ ጣቢያችን

More Stories
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት ዲላ ክላስተር እየተገነባ ላለው የክልል ቢሮዎች ህንጻ ግንባታ የመሠረት ድንጋይ የማስቀመጥ መርሃግብር ተካሄደ
በክልሉ ባለፉት ስድስት ወራት ከ93 ሺ በላይ የሚሆኑ ወጣቶች በተለያዩ የስራ ዘርፎች ተሰማርተው ተጠቃሚ መሆናቸውንና ከ33 ሺ በላይ የሚሆኑት ደግሞ በውጭ ሀገር የስራ ስምሪት መሰማራታቸውን የክልሉ ስራና ክህሎት ቢሮ አስታወቀ
ብልሹ አሰራሮችን በመታገልና ተገቢውን እርምጃ በመውሰድ የኢንቨስትመንት ዘርፍን ወደ ተሻለ ደረጃ ለማድረስ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በትኩረት መስራት ይጠበቅበታል ሲሉ የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ አሳሰቡ