ለይርጋጨፌ ከተማ የፈርጅ 1 እውቅና ተሰጠ

ለይርጋጨፌ ከተማ የፈርጅ 1 እውቅና ተሰጠ

ሀዋሳ፡ ጥቅምት 05/2018 ዓ.ም (ደሬቴድ) በጌዴኦ ዞን የይርጋጨፌ ከተማ ከፈርጅ ሁለት ወደ ፈርጅ አንድ ማደጓን ተከትሎ የእውቅና አሰጣጥ ስነስርዓት ተካሂዷል።

የእውቅና አሰጣጥ መርሃ ግብሩ ላይ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አበባየሁ(ዶ/ር) የክልሉ ከተማና መሰረተልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ብርሃኑ ዘውዴ፣ የጌዴኦ ዞን አስተዳዳሪ ዝናቡ ወልዴ(ዶ/ር) የይርጋጨፌ ከተማ ከንቲባ አቶ ታደለ ጥላሁን በተገኙበት ተከናውኗል።

ዘጋቢ፡ ውብሸት ካሳሁን – ከይርጋጨፌ ጣቢያችን