ለይርጋጨፌ ከተማ የፈርጅ 1 እውቅና ተሰጠ
ሀዋሳ፡ ጥቅምት 05/2018 ዓ.ም (ደሬቴድ) በጌዴኦ ዞን የይርጋጨፌ ከተማ ከፈርጅ ሁለት ወደ ፈርጅ አንድ ማደጓን ተከትሎ የእውቅና አሰጣጥ ስነስርዓት ተካሂዷል።
የእውቅና አሰጣጥ መርሃ ግብሩ ላይ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አበባየሁ(ዶ/ር) የክልሉ ከተማና መሰረተልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ብርሃኑ ዘውዴ፣ የጌዴኦ ዞን አስተዳዳሪ ዝናቡ ወልዴ(ዶ/ር) የይርጋጨፌ ከተማ ከንቲባ አቶ ታደለ ጥላሁን በተገኙበት ተከናውኗል።
ዘጋቢ፡ ውብሸት ካሳሁን – ከይርጋጨፌ ጣቢያችን

More Stories
የብራይት ፕሮጀክት የሴቶችንና ህፃናትን የስራ ጫና ከማቃለል ባሻገር የንፁህ መጠጥ ውሀ ተደራሽነት ላይ የሚመታይ ተግባር ማከናወኑን የጋሞ ዞን ውሀና ኢነርጂ መምሪያ አስታወቀ
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ጥናታቸው በተጠናቀቁ ፕሮጀክቶች ላይ ያተኮረ የማረጋገጫ ወርክሾፕ እና የርክክብ መርሃ ግብር እያካሄደ ይገኛል
የማህበረሰቡን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን ለመፍታት የቤት ልማት አቅርቦት ወሳኝ መሆኑ ተገለፀ