ለይርጋጨፌ ከተማ የፈርጅ 1 እውቅና ተሰጠ
ሀዋሳ፡ ጥቅምት 05/2018 ዓ.ም (ደሬቴድ) በጌዴኦ ዞን የይርጋጨፌ ከተማ ከፈርጅ ሁለት ወደ ፈርጅ አንድ ማደጓን ተከትሎ የእውቅና አሰጣጥ ስነስርዓት ተካሂዷል።
የእውቅና አሰጣጥ መርሃ ግብሩ ላይ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አበባየሁ(ዶ/ር) የክልሉ ከተማና መሰረተልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ብርሃኑ ዘውዴ፣ የጌዴኦ ዞን አስተዳዳሪ ዝናቡ ወልዴ(ዶ/ር) የይርጋጨፌ ከተማ ከንቲባ አቶ ታደለ ጥላሁን በተገኙበት ተከናውኗል።
ዘጋቢ፡ ውብሸት ካሳሁን – ከይርጋጨፌ ጣቢያችን

More Stories
የኑሮ ውድነቱን ለማረጋጋት መንግስት የበኩሉን ሊወጣ እንደሚገባ የአርባምንጭ ከተማ ሸማቾችና ነጋዴዎች ጠየቁ
ባንኩ አዳዲስ የዲጂታል አገልግሎቶች መጀመሩን አስታወቀ
ባለፉት 8 የለውጥ ዓመታት የህዝቡንና የሀገሪቱን ተጠቃሚነት ያረጋገጡ በርካታ ስኬቶች መመዝገባቸውን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሳው (ዶ/ር) ገለፁ