ለይርጋጨፌ ከተማ የፈርጅ 1 እውቅና ተሰጠ
ሀዋሳ፡ ጥቅምት 05/2018 ዓ.ም (ደሬቴድ) በጌዴኦ ዞን የይርጋጨፌ ከተማ ከፈርጅ ሁለት ወደ ፈርጅ አንድ ማደጓን ተከትሎ የእውቅና አሰጣጥ ስነስርዓት ተካሂዷል።
የእውቅና አሰጣጥ መርሃ ግብሩ ላይ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አበባየሁ(ዶ/ር) የክልሉ ከተማና መሰረተልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ብርሃኑ ዘውዴ፣ የጌዴኦ ዞን አስተዳዳሪ ዝናቡ ወልዴ(ዶ/ር) የይርጋጨፌ ከተማ ከንቲባ አቶ ታደለ ጥላሁን በተገኙበት ተከናውኗል።
ዘጋቢ፡ ውብሸት ካሳሁን – ከይርጋጨፌ ጣቢያችን

More Stories
ወጣቶች በዞኑ የሚገኙ ጸጋዎችን ተጠቅመው የገቢ አቅማቸውን እንዲያሳድጉ እየተደረገ ያለው ጥረት ተጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባው የጉራጌ ዞን ምክር ቤት ገለጸ
በያዝነው ዓመት አስከ ጥቅምት ወር ድረስ 2 መቶ 50 ቶን በላይ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ መላኩን የባስኬቶ ዞን ላስካ ዙሪያ ወረዳ ግብርና ጽህፈት ቤት አስታወቀ
የምርምር ተቋማት ከዝናብ ጥገኝነት ተላቀው የግብርናውን ስራ ውጤታማ እንዲያደርጉ የመስኖ ፕሮጀክት ግንባታ ስራ አስተዋጽኦው የጎላ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ኢንስቲትዩት አስታወቀ