Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

ሲዳማ ቡና አዳማ ከተማን በማሸነፍ መሪነቱን አጠናከረ

አስፈላጊ የምርጫ ቁሳቁሶች እየተሰራጨ መሆኑ ተገለፀ

ሊቨርፑል አሰልጣኝ አርኔ ስሎትን አሰናበተ

በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ንቁ ተሳትፎ በማድረግ ይበጀኛል ያሉትን ፓርቲ ለመምረጥ መዘጋጀታቸውን የወላይታ ሶዶ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ

በሀዲያ ዞን ሶሮ 02 ምርጫ ክልል ቁሳቁስ ወደ ምርጫ ጣቢያ እየተሰራጨ ይገኛል

ዋና ዋና ዜናዎች

  • ስፖርት

ሲዳማ ቡና አዳማ ከተማን በማሸነፍ መሪነቱን አጠናከረ

  • ዜና

አስፈላጊ የምርጫ ቁሳቁሶች እየተሰራጨ መሆኑ ተገለፀ

  • ስፖርት

ሊቨርፑል አሰልጣኝ አርኔ ስሎትን አሰናበተ

  • ዜና

በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ንቁ ተሳትፎ በማድረግ ይበጀኛል ያሉትን ፓርቲ ለመምረጥ መዘጋጀታቸውን የወላይታ ሶዶ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ

  • ዜና

በሀዲያ ዞን ሶሮ 02 ምርጫ ክልል ቁሳቁስ ወደ ምርጫ ጣቢያ እየተሰራጨ ይገኛል

1 min read
  • ቢዝነስ

ክልሉ ያለውን ፀጋ በአግባቡ ለይቶ በማልማት ከድህነት ጋር የኖርነው የፍቅር ጊዜ ማብቃት አለበት – አቶ ኡስማን ስሩር

  • ቢዝነስ

ከ107 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ18 ነጥብ 7 ኪ.ሜ አዲስ የመንገድ ግንባታ ተጀመረ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ስፖርት

ሲዳማ ቡና አዳማ ከተማን በማሸነፍ መሪነቱን አጠናከረ

2
  • ዜና

አስፈላጊ የምርጫ ቁሳቁሶች እየተሰራጨ መሆኑ ተገለፀ

3
  • ስፖርት

ሊቨርፑል አሰልጣኝ አርኔ ስሎትን አሰናበተ

4
  • ዜና

በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ንቁ ተሳትፎ በማድረግ ይበጀኛል ያሉትን ፓርቲ ለመምረጥ መዘጋጀታቸውን የወላይታ ሶዶ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ

5
  • ዜና

በሀዲያ ዞን ሶሮ 02 ምርጫ ክልል ቁሳቁስ ወደ ምርጫ ጣቢያ እየተሰራጨ ይገኛል

Featured News

  • ስፖርት

ሲዳማ ቡና አዳማ ከተማን በማሸነፍ መሪነቱን አጠናከረ

  • ዜና

አስፈላጊ የምርጫ ቁሳቁሶች እየተሰራጨ መሆኑ ተገለፀ

  • ስፖርት

ሊቨርፑል አሰልጣኝ አርኔ ስሎትን አሰናበተ

  • ዜና

በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ንቁ ተሳትፎ በማድረግ ይበጀኛል ያሉትን ፓርቲ ለመምረጥ መዘጋጀታቸውን የወላይታ ሶዶ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ

  • ስፖርት

ሲዳማ ቡና አዳማ ከተማን በማሸነፍ መሪነቱን አጠናከረ

ሲዳማ ቡና አዳማ ከተማን በማሸነፍ መሪነቱን አጠናከረ በ34ኛ ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚዬር ሊግ ሲዳማ...
  • ዜና

አስፈላጊ የምርጫ ቁሳቁሶች እየተሰራጨ መሆኑ ተገለፀ

አስፈላጊ የምርጫ ቁሳቁሶች እየተሰራጨ መሆኑ ተገለፀ በምርጫ ክልሉ ለሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች አስፈላጊ ቁሳቁሶች እየተሰራጩ...
  • ስፖርት

ሊቨርፑል አሰልጣኝ አርኔ ስሎትን አሰናበተ

ሊቨርፑል አሰልጣኝ አርኔ ስሎትን አሰናበተ የመርሲሳይዱ ክለብ ሊቨርፑል ዋና አሰልጣኙን አርኔ ስሎት ከሀላፊነት ማሰናበቱን...
  • ዜና

በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ንቁ ተሳትፎ በማድረግ ይበጀኛል ያሉትን ፓርቲ ለመምረጥ መዘጋጀታቸውን የወላይታ ሶዶ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ

በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ንቁ ተሳትፎ በማድረግ ይበጀኛል ያሉትን ፓርቲ ለመምረጥ መዘጋጀታቸውን የወላይታ ሶዶ ከተማ...
  • ዜና

በሀዲያ ዞን ሶሮ 02 ምርጫ ክልል ቁሳቁስ ወደ ምርጫ ጣቢያ እየተሰራጨ ይገኛል

በሀዲያ ዞን ሶሮ 02 ምርጫ ክልል ቁሳቁስ ወደ ምርጫ ጣቢያ እየተሰራጨ ይገኛል‎‎ከነገ በስቲያ ለሚከናወነው...
  • ዜና

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሌሞ 01 ምርጫ ክልል ስር ለሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች የድምፅ መስጫ ቁሳቁስ ስርጭት እየተደረገ ነው

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሌሞ 01 ምርጫ ክልል ስር ለሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች የድምፅ መስጫ ቁሳቁስ...
  • ዜና

ለቀጣይ አምስት አመታት የሚያስተዳድረንን መንግሥት ለመምረጥ ዝግጅት አድርገናል ሲሉ በቤንች ሸኮ ዞን የሚዛን አማን ከተማ ነዋሪዎች ገለፁ

ለቀጣይ አምስት አመታት የሚያስተዳድረንን መንግሥት ለመምረጥ ዝግጅት አድርገናል ሲሉ በቤንች ሸኮ ዞን የሚዛን አማን...
  • ዜና

‎‎በዕለቱ ህብረተሰቡ ቀጣይ ሀገሬን በስኬትና ከፍታ ማን ሊመራ ይገባል የሚለዉን አፅንዖት በመስጠት ድምፅ ሊሰጥ ይገባል – የጃጁራ ከተማ አስተዳደር ነዋሪዎች

‎‎በዕለቱ ህብረተሰቡ ቀጣይ ሀገሬን በስኬትና ከፍታ ማን ሊመራ ይገባል የሚለዉን አፅንዖት በመስጠት ድምፅ ሊሰጥ...
  • ዜና

ግንቦት 24/2018 ዓ.ም ለሚካሄደው ጠቅላላ ምርጫ የምርጫ ቁሳቁሶችን ለምርጫ ጣቢያዎች እያሰራጨ መሆኑን የአማሮ ኬሌ ምርጫ ክልል ጽህፈት ቤት አሰታወቀ

ግንቦት 24/2018 ዓ.ም ለሚካሄደው ጠቅላላ ምርጫ የምርጫ ቁሳቁሶችን ለምርጫ ጣቢያዎች እያሰራጨ መሆኑን የአማሮ ኬሌ...
1 min read
  • ቢዝነስ

ክልሉ ያለውን ፀጋ በአግባቡ ለይቶ በማልማት ከድህነት ጋር የኖርነው የፍቅር ጊዜ ማብቃት አለበት – አቶ ኡስማን ስሩር

ክልሉ ያለውን ፀጋ በአግባቡ ለይቶ በማልማት ከድህነት ጋር የኖርነው የፍቅር ጊዜ ማብቃት አለበት –...

Posts pagination

1 2 3 4 … 477 Next

Follow Us

You may have missed

  • ስፖርት

ሲዳማ ቡና አዳማ ከተማን በማሸነፍ መሪነቱን አጠናከረ

  • ዜና

አስፈላጊ የምርጫ ቁሳቁሶች እየተሰራጨ መሆኑ ተገለፀ

  • ስፖርት

ሊቨርፑል አሰልጣኝ አርኔ ስሎትን አሰናበተ

  • ዜና

በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ንቁ ተሳትፎ በማድረግ ይበጀኛል ያሉትን ፓርቲ ለመምረጥ መዘጋጀታቸውን የወላይታ ሶዶ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .