Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

ሮድሪ የፊታችን ሰኞ ቀዶ ጥገና ያደርጋል

የመተጋገዝና የመረዳዳት ባህላችንን በማጎልበት ድጋፍ የሚሹ ወገኖችን ማገዝ እንደሚገባ ተገለጸ

ፔፕ ጓርዲዮላ የጣሊያን ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝነት ጥሪን ውድቅ አደረጉ

ወባን ጨምሮ ሌሎች የማህበረሰብ ጤና ችግሮችን ለመከላከል በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

የክረምት በጎ ተግባራት አቅመ ደካሞችን ከዝናብና ፀሐይ ለመጠለል ከማገዝ ባሻገር የአቅመ ደካሞችን የመኖር ተስፋ የሚያለመልም መሆኑ ተገለጸ

ዋና ዋና ዜናዎች

  • ስፖርት

ሮድሪ የፊታችን ሰኞ ቀዶ ጥገና ያደርጋል

1 min read
  • ዜና

የመተጋገዝና የመረዳዳት ባህላችንን በማጎልበት ድጋፍ የሚሹ ወገኖችን ማገዝ እንደሚገባ ተገለጸ

1 min read
  • ስፖርት

ፔፕ ጓርዲዮላ የጣሊያን ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝነት ጥሪን ውድቅ አደረጉ

  • ዜና

ወባን ጨምሮ ሌሎች የማህበረሰብ ጤና ችግሮችን ለመከላከል በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

  • ዜና

የክረምት በጎ ተግባራት አቅመ ደካሞችን ከዝናብና ፀሐይ ለመጠለል ከማገዝ ባሻገር የአቅመ ደካሞችን የመኖር ተስፋ የሚያለመልም መሆኑ ተገለጸ

1 min read
  • ቢዝነስ

የተቸገሩ ወገኖችን መደገፍ ከፍተኛ የመንፈስ እርካታ የሚያጎናጽፍ ተግባር በመሆኑ ተግባሩን አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የመሰረተ ልማት ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ኃላፊ መሀመድ ኑሪዬ(ዶ/ር) ገለፁ

  • ቢዝነስ

የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በጉራጌ ዞን አገና ከተማ ተጀመረ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ስፖርት

ሮድሪ የፊታችን ሰኞ ቀዶ ጥገና ያደርጋል

2
  • ዜና

የመተጋገዝና የመረዳዳት ባህላችንን በማጎልበት ድጋፍ የሚሹ ወገኖችን ማገዝ እንደሚገባ ተገለጸ

3
  • ስፖርት

ፔፕ ጓርዲዮላ የጣሊያን ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝነት ጥሪን ውድቅ አደረጉ

4
  • ዜና

ወባን ጨምሮ ሌሎች የማህበረሰብ ጤና ችግሮችን ለመከላከል በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

5
  • ዜና

የክረምት በጎ ተግባራት አቅመ ደካሞችን ከዝናብና ፀሐይ ለመጠለል ከማገዝ ባሻገር የአቅመ ደካሞችን የመኖር ተስፋ የሚያለመልም መሆኑ ተገለጸ

Featured News

  • ስፖርት

ሮድሪ የፊታችን ሰኞ ቀዶ ጥገና ያደርጋል

1 min read
  • ዜና

የመተጋገዝና የመረዳዳት ባህላችንን በማጎልበት ድጋፍ የሚሹ ወገኖችን ማገዝ እንደሚገባ ተገለጸ

1 min read
  • ስፖርት

ፔፕ ጓርዲዮላ የጣሊያን ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝነት ጥሪን ውድቅ አደረጉ

  • ዜና

ወባን ጨምሮ ሌሎች የማህበረሰብ ጤና ችግሮችን ለመከላከል በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

  • ስፖርት

ሮድሪ የፊታችን ሰኞ ቀዶ ጥገና ያደርጋል

ሮድሪ የፊታችን ሰኞ ቀዶ ጥገና ያደርጋል የ2026 ዓለም ዋንጫ ኮከብ ተጫዋች ሮድሪ የፊታችን ሰኞ...
1 min read
  • ዜና

የመተጋገዝና የመረዳዳት ባህላችንን በማጎልበት ድጋፍ የሚሹ ወገኖችን ማገዝ እንደሚገባ ተገለጸ

የመተጋገዝና የመረዳዳት ባህላችንን በማጎልበት ድጋፍ የሚሹ ወገኖችን ማገዝ እንደሚገባ ተገለጸ ሀዋሳ፡ ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም...
1 min read
  • ስፖርት

ፔፕ ጓርዲዮላ የጣሊያን ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝነት ጥሪን ውድቅ አደረጉ

ፔፕ ጓርዲዮላ የጣሊያን ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝነት ጥሪን ውድቅ አደረጉ የቀድሞው የማንቸስተር ሲቲ አሰልጣኝ ፔፕ...
  • ዜና

ወባን ጨምሮ ሌሎች የማህበረሰብ ጤና ችግሮችን ለመከላከል በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

ወባን ጨምሮ ሌሎች የማህበረሰብ ጤና ችግሮችን ለመከላከል በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ ሀዋሳ፡ ሐምሌ 17/2018...
  • ዜና

የክረምት በጎ ተግባራት አቅመ ደካሞችን ከዝናብና ፀሐይ ለመጠለል ከማገዝ ባሻገር የአቅመ ደካሞችን የመኖር ተስፋ የሚያለመልም መሆኑ ተገለጸ

የክረምት በጎ ተግባራት አቅመ ደካሞችን ከዝናብና ፀሐይ ለመጠለል ከማገዝ ባሻገር የአቅመ ደካሞችን የመኖር ተስፋ...
  • ዜና

‎ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ኢትዮጵያን ወደ ቀደምት ከፍታዋ ለመመለስ ጉልህ ሚና ይጫወታል – በጌዴኦ ዞን የይርጋጨፌ ከተማና አካባቢዋ ነዋሪዎች

‎ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ኢትዮጵያን ወደ ቀደምት ከፍታዋ ለመመለስ ጉልህ ሚና ይጫወታል – በጌዴኦ ዞን...
1 min read
  • ዜና

የጤና አገልግሎትንና የመድኃኒት አቅርቦትን በቴክኖሎጂ ለማዘመን የሚያስችል የመድሐኒት ልየታና ምዝገባ መካሄድ ጀመረ

የጤና አገልግሎትንና የመድኃኒት አቅርቦትን በቴክኖሎጂ ለማዘመን የሚያስችል የመድሐኒት ልየታና ምዝገባ መካሄድ ጀመረ ሀዋሳ፡ ሐምሌ...
  • ዜና

መሰናክሎችን ወደ ዕድል የቀየረች ታታሪ እናት

መሰናክሎችን ወደ ዕድል የቀየረች ታታሪ እናት ወ/ሮ ሃዒሻ አብሽሮ ይባላሉ ነዋሪነታቸው በስልጤ ዞን ምስራቅ...
  • ዜና

ለመጪው ትውልድ የተመቻቸ ሀገር ለመገንባት ግብር ከፋዩ ግብሩን በታማኝነትና በወቅቱ በመክፈል የዜግነት ኃላፊነቱን መወጣት እንዳለበት ተገለጸ

ለመጪው ትውልድ የተመቻቸ ሀገር ለመገንባት ግብር ከፋዩ ግብሩን በታማኝነትና በወቅቱ በመክፈል የዜግነት ኃላፊነቱን መወጣት...
1 min read
  • ስፖርት

ዶናልድ ትራምፕ ጂያኒ ኢንፋንቲኖን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ ማድረግ ይፈልጋሉ

ዶናልድ ትራምፕ ጂያኒ ኢንፋንቲኖን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ ማድረግ ይፈልጋሉ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ...

Posts pagination

1 2 3 4 … 507 Next

Follow Us

You may have missed

  • ስፖርት

ሮድሪ የፊታችን ሰኞ ቀዶ ጥገና ያደርጋል

1 min read
  • ዜና

የመተጋገዝና የመረዳዳት ባህላችንን በማጎልበት ድጋፍ የሚሹ ወገኖችን ማገዝ እንደሚገባ ተገለጸ

1 min read
  • ስፖርት

ፔፕ ጓርዲዮላ የጣሊያን ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝነት ጥሪን ውድቅ አደረጉ

  • ዜና

ወባን ጨምሮ ሌሎች የማህበረሰብ ጤና ችግሮችን ለመከላከል በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .