Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

የመረጃ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የተቋሙ ሰራተኞች በአደረጉት ጥረት የተሻለ ውጤት መመዝገቡን በደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት የሚዛን ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አስታወቀ

የ2018 ዓ.ም ክልላዊ የ8ኛ እና 6ኛ ክፍል ፈተና ውጤት መነሻ ያሉባቸውን ክፍተት በአዲሱ 2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ለመሻገር በልዩ ቁርጠኝነት እንደሚሠሩ የየዞኑ የትምህርት አመራሮች ገለፁ

ሁለተኛው ዙር የሲዳማ ቡና አትሌክስ ክለብ የታዳጊዎች ምልመላ ውድድር እየተካሄደ ነው

ሞሐመድ ሳላህ ወደ ቱርኩ ትራብዞን ስፖር የሚያደርገውን ዝውውር ለማጠናቀቅ ኢስታንቡል ገብቷል

በቡና ልማት የተመዘገበውን ስኬት በማስቀጠል ምርትና ምርታማነትን ማሻሻል ቀጣይ ትኩረት መሆኑ ተገለጸ

ዋና ዋና ዜናዎች

  • ዜና

የመረጃ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የተቋሙ ሰራተኞች በአደረጉት ጥረት የተሻለ ውጤት መመዝገቡን በደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት የሚዛን ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አስታወቀ

  • ዜና

የ2018 ዓ.ም ክልላዊ የ8ኛ እና 6ኛ ክፍል ፈተና ውጤት መነሻ ያሉባቸውን ክፍተት በአዲሱ 2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ለመሻገር በልዩ ቁርጠኝነት እንደሚሠሩ የየዞኑ የትምህርት አመራሮች ገለፁ

  • ስፖርት

ሁለተኛው ዙር የሲዳማ ቡና አትሌክስ ክለብ የታዳጊዎች ምልመላ ውድድር እየተካሄደ ነው

1 min read
  • ስፖርት

ሞሐመድ ሳላህ ወደ ቱርኩ ትራብዞን ስፖር የሚያደርገውን ዝውውር ለማጠናቀቅ ኢስታንቡል ገብቷል

  • ቢዝነስ

በቡና ልማት የተመዘገበውን ስኬት በማስቀጠል ምርትና ምርታማነትን ማሻሻል ቀጣይ ትኩረት መሆኑ ተገለጸ

  • ቢዝነስ

በቡና ልማት የተመዘገበውን ስኬት በማስቀጠል ምርትና ምርታማነትን ማሻሻል ቀጣይ ትኩረት መሆኑ ተገለጸ

  • ቢዝነስ

በመንግስት መሥሪያ ቤቶች የንብረት ግዢ፣ ጥራትና አያያዝ ችግር በህዝብና በመንግስት ሀብት ላይ የሚያስከትለውን ብክነት ለመቀነስ እየሰራ መሆኑን የባስኬቶ ዞን ፋይናንስና ፕላን መምሪያ አስታወቀ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ዜና

የመረጃ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የተቋሙ ሰራተኞች በአደረጉት ጥረት የተሻለ ውጤት መመዝገቡን በደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት የሚዛን ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አስታወቀ

2
  • ዜና

የ2018 ዓ.ም ክልላዊ የ8ኛ እና 6ኛ ክፍል ፈተና ውጤት መነሻ ያሉባቸውን ክፍተት በአዲሱ 2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ለመሻገር በልዩ ቁርጠኝነት እንደሚሠሩ የየዞኑ የትምህርት አመራሮች ገለፁ

3
  • ስፖርት

ሁለተኛው ዙር የሲዳማ ቡና አትሌክስ ክለብ የታዳጊዎች ምልመላ ውድድር እየተካሄደ ነው

4
  • ስፖርት

ሞሐመድ ሳላህ ወደ ቱርኩ ትራብዞን ስፖር የሚያደርገውን ዝውውር ለማጠናቀቅ ኢስታንቡል ገብቷል

5
  • ቢዝነስ

በቡና ልማት የተመዘገበውን ስኬት በማስቀጠል ምርትና ምርታማነትን ማሻሻል ቀጣይ ትኩረት መሆኑ ተገለጸ

Featured News

  • ዜና

የመረጃ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የተቋሙ ሰራተኞች በአደረጉት ጥረት የተሻለ ውጤት መመዝገቡን በደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት የሚዛን ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አስታወቀ

  • ዜና

የ2018 ዓ.ም ክልላዊ የ8ኛ እና 6ኛ ክፍል ፈተና ውጤት መነሻ ያሉባቸውን ክፍተት በአዲሱ 2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ለመሻገር በልዩ ቁርጠኝነት እንደሚሠሩ የየዞኑ የትምህርት አመራሮች ገለፁ

  • ስፖርት

ሁለተኛው ዙር የሲዳማ ቡና አትሌክስ ክለብ የታዳጊዎች ምልመላ ውድድር እየተካሄደ ነው

1 min read
  • ስፖርት

ሞሐመድ ሳላህ ወደ ቱርኩ ትራብዞን ስፖር የሚያደርገውን ዝውውር ለማጠናቀቅ ኢስታንቡል ገብቷል

  • ዜና

የመረጃ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የተቋሙ ሰራተኞች በአደረጉት ጥረት የተሻለ ውጤት መመዝገቡን በደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት የሚዛን ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አስታወቀ

የመረጃ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የተቋሙ ሰራተኞች በአደረጉት ጥረት የተሻለ ውጤት መመዝገቡን በደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት...
  • ዜና

የ2018 ዓ.ም ክልላዊ የ8ኛ እና 6ኛ ክፍል ፈተና ውጤት መነሻ ያሉባቸውን ክፍተት በአዲሱ 2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ለመሻገር በልዩ ቁርጠኝነት እንደሚሠሩ የየዞኑ የትምህርት አመራሮች ገለፁ

የ2018 ዓ.ም ክልላዊ የ8ኛ እና 6ኛ ክፍል ፈተና ውጤት መነሻ ያሉባቸውን ክፍተት በአዲሱ 2019...
  • ስፖርት

ሁለተኛው ዙር የሲዳማ ቡና አትሌክስ ክለብ የታዳጊዎች ምልመላ ውድድር እየተካሄደ ነው

ሁለተኛው ዙር የሲዳማ ቡና አትሌክስ ክለብ የታዳጊዎች ምልመላ ውድድር እየተካሄደ ነው በምዘና ውድድሩ ላይ...
1 min read
  • ስፖርት

ሞሐመድ ሳላህ ወደ ቱርኩ ትራብዞን ስፖር የሚያደርገውን ዝውውር ለማጠናቀቅ ኢስታንቡል ገብቷል

ሞሐመድ ሳላህ ወደ ቱርኩ ትራብዞን ስፖር የሚያደርገውን ዝውውር ለማጠናቀቅ ኢስታንቡል ገብቷል የግብፅ እና የሊቨርፑል...
  • ቢዝነስ

በቡና ልማት የተመዘገበውን ስኬት በማስቀጠል ምርትና ምርታማነትን ማሻሻል ቀጣይ ትኩረት መሆኑ ተገለጸ

በቡና ልማት የተመዘገበውን ስኬት በማስቀጠል ምርትና ምርታማነትን ማሻሻል ቀጣይ ትኩረት መሆኑ ተገለጸ በጎፋ ዞን...
  • ቢዝነስ

በመንግስት መሥሪያ ቤቶች የንብረት ግዢ፣ ጥራትና አያያዝ ችግር በህዝብና በመንግስት ሀብት ላይ የሚያስከትለውን ብክነት ለመቀነስ እየሰራ መሆኑን የባስኬቶ ዞን ፋይናንስና ፕላን መምሪያ አስታወቀ

በመንግስት መሥሪያ ቤቶች የንብረት ግዢ፣ ጥራትና አያያዝ ችግር በህዝብና በመንግስት ሀብት ላይ የሚያስከትለውን ብክነት...
1 min read
  • ዜና

ኒውካስል ዩናይትድ ብሩኖ ጊማሬሽን በ75 ሚሊዮን ፓውንድ ለአርሰናል ለመሸጥ ተስማማ

የእንግሊዙ ክለብ ኒውካስል ዩናይትድ ብራዚላዊውን አማካኝ ብሩኖ ጊማሬሽን በ75 ሚሊዮን ፓውንድ የዝውውር ሂሳብ ለሰሜን...
  • ዜና

በሸካ ዞን የኪ ወረዳ በቆ ቀበሌ በ36 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባው የገጠር ሞዴል መንደር ተመረቀ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በሸካ ዞን የኪ ወረዳ በቆ ቀበሌ በ36 ሚሊዮን ብር...
1 min read
  • ስፖርት

ቪኒሲየስ ጁኒየር ከሪያል ማድሪድ ጋር የሚያደርገውን ድርድር በዚህ ሳምንት ዳግም እንደሚጀምር ተገለጸ

ቪኒሲየስ ጁኒየር ከሪያል ማድሪድ ጋር የሚያደርገውን ድርድር በዚህ ሳምንት ዳግም እንደሚጀምር ተገለጸ የላሊጋው ግዙፍ...
  • ዜና

የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ የአካባቢ ጥበቃን ከማጠናከር ባሻገር የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋምና ለቀጣይ ትውልድ አረንጓዴ አካባቢ ለማውረስ ከፍተኛ ሚና ያለው መሆኑን የኮንታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ገለፁ

የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ የአካባቢ ጥበቃን ከማጠናከር ባሻገር የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋምና ለቀጣይ ትውልድ...

Posts pagination

1 2 3 4 … 514 Next

Follow Us

You may have missed

  • ዜና

የመረጃ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የተቋሙ ሰራተኞች በአደረጉት ጥረት የተሻለ ውጤት መመዝገቡን በደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት የሚዛን ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አስታወቀ

  • ዜና

የ2018 ዓ.ም ክልላዊ የ8ኛ እና 6ኛ ክፍል ፈተና ውጤት መነሻ ያሉባቸውን ክፍተት በአዲሱ 2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ለመሻገር በልዩ ቁርጠኝነት እንደሚሠሩ የየዞኑ የትምህርት አመራሮች ገለፁ

  • ስፖርት

ሁለተኛው ዙር የሲዳማ ቡና አትሌክስ ክለብ የታዳጊዎች ምልመላ ውድድር እየተካሄደ ነው

1 min read
  • ስፖርት

ሞሐመድ ሳላህ ወደ ቱርኩ ትራብዞን ስፖር የሚያደርገውን ዝውውር ለማጠናቀቅ ኢስታንቡል ገብቷል

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .