Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

ተመራቂ ተማሪዎች ወደ ስራ ዓለም ሲገቡ የሚገጥሙ ችግሮችንና የስራ ጫናዎችን እንደ መሰናክል ሳይሆን እንደ እድል መጠቀም እንደሚገባው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ገለፀ

“የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ የአንድ ተቋም፣ የአንድ ፓርቲ ወይም የአንድ ትውልድ ብቻ ኃላፊነት አይደለም፤ የጋራ ኃላፊነታችን ነው” – ዲላሞ ኦቶሬ (ዶ/ር)

ማርሊ ሳልሞን የመጀመሪያውን ፕሮፌሽናል ኮንትራት ፈረመ

የገቢ መሠረቶችን አሟጦ በመጠቀምና በመሠብሰብ የዞኑን የገቢ አቅም ይበልጥ ማሳደግ እንደሚገባ የጋሞ ዞን አስተዳደር አስታወቀ

ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በተገኙበት በጉራጌ ዞን ጉንችሬ ከተማ አስተዳደር ከ114 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ የቅድመ መደበኛና አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እንዲሁም የጤና ጣቢያ የምረቃ ስነ-ስርአት እየተካሄደ ይገኛል

ዋና ዋና ዜናዎች

1 min read
  • ዜና

ተመራቂ ተማሪዎች ወደ ስራ ዓለም ሲገቡ የሚገጥሙ ችግሮችንና የስራ ጫናዎችን እንደ መሰናክል ሳይሆን እንደ እድል መጠቀም እንደሚገባው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ገለፀ

  • ዜና

“የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ የአንድ ተቋም፣ የአንድ ፓርቲ ወይም የአንድ ትውልድ ብቻ ኃላፊነት አይደለም፤ የጋራ ኃላፊነታችን ነው” – ዲላሞ ኦቶሬ (ዶ/ር)

  • ስፖርት

ማርሊ ሳልሞን የመጀመሪያውን ፕሮፌሽናል ኮንትራት ፈረመ

  • ዜና

የገቢ መሠረቶችን አሟጦ በመጠቀምና በመሠብሰብ የዞኑን የገቢ አቅም ይበልጥ ማሳደግ እንደሚገባ የጋሞ ዞን አስተዳደር አስታወቀ

1 min read
  • ዜና

ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በተገኙበት በጉራጌ ዞን ጉንችሬ ከተማ አስተዳደር ከ114 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ የቅድመ መደበኛና አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እንዲሁም የጤና ጣቢያ የምረቃ ስነ-ስርአት እየተካሄደ ይገኛል

  • ቢዝነስ
  • ዜና

ሳውላ ከተማን ለኢንቨስትመንትና ለቱሪዝም ምቹ የማድረግ የ5 ኪሎ ሜትር የኮሪደር ልማት ሥራ እየተካሄደ ነው

1 min read
  • ቢዝነስ

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የቱሪዝም ሀብቶችን በማልማትና ሰላምን በማጽናት ማህበረሰቡን ተጠቃሚ የማድረግ ሥራ ተጠናክሮ ቀጥሏል

በብዛት የተነበቡ

1
  • ዜና

ተመራቂ ተማሪዎች ወደ ስራ ዓለም ሲገቡ የሚገጥሙ ችግሮችንና የስራ ጫናዎችን እንደ መሰናክል ሳይሆን እንደ እድል መጠቀም እንደሚገባው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ገለፀ

2
  • ዜና

“የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ የአንድ ተቋም፣ የአንድ ፓርቲ ወይም የአንድ ትውልድ ብቻ ኃላፊነት አይደለም፤ የጋራ ኃላፊነታችን ነው” – ዲላሞ ኦቶሬ (ዶ/ር)

3
  • ስፖርት

ማርሊ ሳልሞን የመጀመሪያውን ፕሮፌሽናል ኮንትራት ፈረመ

4
  • ዜና

የገቢ መሠረቶችን አሟጦ በመጠቀምና በመሠብሰብ የዞኑን የገቢ አቅም ይበልጥ ማሳደግ እንደሚገባ የጋሞ ዞን አስተዳደር አስታወቀ

5
  • ዜና

ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በተገኙበት በጉራጌ ዞን ጉንችሬ ከተማ አስተዳደር ከ114 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ የቅድመ መደበኛና አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እንዲሁም የጤና ጣቢያ የምረቃ ስነ-ስርአት እየተካሄደ ይገኛል

Featured News

1 min read
  • ዜና

ተመራቂ ተማሪዎች ወደ ስራ ዓለም ሲገቡ የሚገጥሙ ችግሮችንና የስራ ጫናዎችን እንደ መሰናክል ሳይሆን እንደ እድል መጠቀም እንደሚገባው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ገለፀ

  • ዜና

“የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ የአንድ ተቋም፣ የአንድ ፓርቲ ወይም የአንድ ትውልድ ብቻ ኃላፊነት አይደለም፤ የጋራ ኃላፊነታችን ነው” – ዲላሞ ኦቶሬ (ዶ/ር)

  • ስፖርት

ማርሊ ሳልሞን የመጀመሪያውን ፕሮፌሽናል ኮንትራት ፈረመ

  • ዜና

የገቢ መሠረቶችን አሟጦ በመጠቀምና በመሠብሰብ የዞኑን የገቢ አቅም ይበልጥ ማሳደግ እንደሚገባ የጋሞ ዞን አስተዳደር አስታወቀ

1 min read
  • ዜና

ተመራቂ ተማሪዎች ወደ ስራ ዓለም ሲገቡ የሚገጥሙ ችግሮችንና የስራ ጫናዎችን እንደ መሰናክል ሳይሆን እንደ እድል መጠቀም እንደሚገባው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ገለፀ

ተመራቂ ተማሪዎች ወደ ስራ ዓለም ሲገቡ የሚገጥሙ ችግሮችንና የስራ ጫናዎችን እንደ መሰናክል ሳይሆን እንደ...
  • ዜና

“የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ የአንድ ተቋም፣ የአንድ ፓርቲ ወይም የአንድ ትውልድ ብቻ ኃላፊነት አይደለም፤ የጋራ ኃላፊነታችን ነው” – ዲላሞ ኦቶሬ (ዶ/ር)

“የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ የአንድ ተቋም፣ የአንድ ፓርቲ ወይም የአንድ ትውልድ ብቻ ኃላፊነት አይደለም፤ የጋራ...
  • ስፖርት

ማርሊ ሳልሞን የመጀመሪያውን ፕሮፌሽናል ኮንትራት ፈረመ

ማርሊ ሳልሞን የመጀመሪያውን ፕሮፌሽናል ኮንትራት ፈረመ የአርሰናል አካደሚ ውጤት የሆነው ተከላካዩ ማርሊ ሳልሞን ከሰሜን...
  • ዜና

የገቢ መሠረቶችን አሟጦ በመጠቀምና በመሠብሰብ የዞኑን የገቢ አቅም ይበልጥ ማሳደግ እንደሚገባ የጋሞ ዞን አስተዳደር አስታወቀ

የገቢ መሠረቶችን አሟጦ በመጠቀምና በመሠብሰብ የዞኑን የገቢ አቅም ይበልጥ ማሳደግ እንደሚገባ የጋሞ ዞን አስተዳደር...
1 min read
  • ዜና

ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በተገኙበት በጉራጌ ዞን ጉንችሬ ከተማ አስተዳደር ከ114 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ የቅድመ መደበኛና አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እንዲሁም የጤና ጣቢያ የምረቃ ስነ-ስርአት እየተካሄደ ይገኛል

ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በተገኙበት በጉራጌ ዞን ጉንችሬ ከተማ አስተዳደር ከ114 ሚሊየን ብር...
1 min read
  • ዜና

ኤንዞ ፌርናንዴዝ ከማንችስተር ሲቲ ጋር በግል ጉዳዮች ከስምምነት ላይ ደረሰ!

ኤንዞ ፌርናንዴዝ ከማንችስተር ሲቲ ጋር በግል ጉዳዮች ከስምምነት ላይ ደረሰ! አርጀንቲናዊው የአማካይ ስፍራ ተጫዋች...
  • ዜና

የዳውሮ ብሔር ዘመን መለወጫ “ቶክ በኣ” በዓል ባህልን ጠብቆ ከትውልድ ወደ ትውልድ ለማሸጋገር እየተሠራ መሆኑ ተገለፀ

የዳውሮ ብሔር ዘመን መለወጫ “ቶክ በኣ” በዓል ባህልን ጠብቆ ከትውልድ ወደ ትውልድ ለማሸጋገር እየተሠራ...
1 min read
  • ዜና

‘ለኢሊኖ ፈተና የማይበገር እንስሳ እንፈጥራለን’ በምል መሪ ቃል በአሪ ዞን ባኮዳውላ አሪ ወረዳ የእንስሳት ጤና ማስጠበቂያ ክትባት ዘመቻና የመድሀኒት እደላ መርሃ ግብር በመካሔድ ላይ ነው

‘ለኢሊኖ ፈተና የማይበገር እንስሳ እንፈጥራለን’ በምል መሪ ቃል በአሪ ዞን ባኮዳውላ አሪ ወረዳ የእንስሳት...
1 min read
  • ዜና

የቴፒ ግብርና ምርምር ማዕከል ምርታማነታቸው የተረጋገጠ ከአንድ ሚሊዮን በላይ የቡና ችግኞች ማሰራጨቱን አስታወቀ

የቴፒ ግብርና ምርምር ማዕከል ምርታማነታቸው የተረጋገጠ ከአንድ ሚሊዮን በላይ የቡና ችግኞች ማሰራጨቱን አስታወቀ የማዕከሉ...
1 min read
  • ዜና

የመንገድ መሠረተ ልማት ሥራዎች ለሀገር እድገት ወሳኝ በመሆናቸው ተጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ በደቡብ ኦሞ ዞን የማሌ ወረዳ ነዋሪዎች ተናገሩ

የመንገድ መሠረተ ልማት ሥራዎች ለሀገር እድገት ወሳኝ በመሆናቸው ተጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ በደቡብ ኦሞ ዞን...

Posts pagination

1 2 3 4 … 526 Next

Follow Us

You may have missed

1 min read
  • ዜና

ተመራቂ ተማሪዎች ወደ ስራ ዓለም ሲገቡ የሚገጥሙ ችግሮችንና የስራ ጫናዎችን እንደ መሰናክል ሳይሆን እንደ እድል መጠቀም እንደሚገባው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ገለፀ

  • ዜና

“የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ የአንድ ተቋም፣ የአንድ ፓርቲ ወይም የአንድ ትውልድ ብቻ ኃላፊነት አይደለም፤ የጋራ ኃላፊነታችን ነው” – ዲላሞ ኦቶሬ (ዶ/ር)

  • ስፖርት

ማርሊ ሳልሞን የመጀመሪያውን ፕሮፌሽናል ኮንትራት ፈረመ

  • ዜና

የገቢ መሠረቶችን አሟጦ በመጠቀምና በመሠብሰብ የዞኑን የገቢ አቅም ይበልጥ ማሳደግ እንደሚገባ የጋሞ ዞን አስተዳደር አስታወቀ

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .