Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

በከተማው የእብድ ውሻ በሽታ መስፋፋትን ተከትሎ ባለቤት ላላቸው ውሾች ክትባት በመስጠት ባለቤት አልባዎቹን የማስወገድ ስራ ለመስራት የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ግብርና ጽህፈት ቤት ገለጸ

‎ሕብረተሰቡ የሚያነሳቸውን ጥያቄዎች በአግባቡ ለመመለስ ባለድርሻዎች በታማኝነትና በቁርጠኝነት መሥራት እንደሚገባቸው የይርጋጨፌ ከተማ ምክር ቤት አስታወቀ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተጀመረ

የተቀናጀ የመሬት አጠቃቀም ዕቅድ ያረጁ ቡናዎችን ለማደስና አዲስ ተከላን ለማስፋፋት ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ‎

የስራና ክህሎት ቢሮ የቴክኒክና ሙያ ተቋማትን አቅም የሚያሳድግ የ12.8 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ

ዋና ዋና ዜናዎች

  • ዜና

በከተማው የእብድ ውሻ በሽታ መስፋፋትን ተከትሎ ባለቤት ላላቸው ውሾች ክትባት በመስጠት ባለቤት አልባዎቹን የማስወገድ ስራ ለመስራት የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ግብርና ጽህፈት ቤት ገለጸ

  • ዜና

‎ሕብረተሰቡ የሚያነሳቸውን ጥያቄዎች በአግባቡ ለመመለስ ባለድርሻዎች በታማኝነትና በቁርጠኝነት መሥራት እንደሚገባቸው የይርጋጨፌ ከተማ ምክር ቤት አስታወቀ

1 min read
  • ዜና

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተጀመረ

  • ዜና

የተቀናጀ የመሬት አጠቃቀም ዕቅድ ያረጁ ቡናዎችን ለማደስና አዲስ ተከላን ለማስፋፋት ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ‎

1 min read
  • ዜና

የስራና ክህሎት ቢሮ የቴክኒክና ሙያ ተቋማትን አቅም የሚያሳድግ የ12.8 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ

1 min read
  • ቢዝነስ

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሀዲያ ዞን ግብርና መምሪያ አስተባባሪነት የ2018 ዓ.ም የመኸር ወቅት የተቀናጀ የግብርና ስራዎች ንቅናቄ መድረክ በሆሳዕና ከተማ ተካሂዷል

  • ቢዝነስ

በኢንተርፕራይዝና ኢንቨስትመንት የልማት ስራዎች ላይ አበረታች ውጤት ማስመዝገብ መቻሉ ተገለጸ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ዜና

በከተማው የእብድ ውሻ በሽታ መስፋፋትን ተከትሎ ባለቤት ላላቸው ውሾች ክትባት በመስጠት ባለቤት አልባዎቹን የማስወገድ ስራ ለመስራት የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ግብርና ጽህፈት ቤት ገለጸ

2
  • ዜና

‎ሕብረተሰቡ የሚያነሳቸውን ጥያቄዎች በአግባቡ ለመመለስ ባለድርሻዎች በታማኝነትና በቁርጠኝነት መሥራት እንደሚገባቸው የይርጋጨፌ ከተማ ምክር ቤት አስታወቀ

3
  • ዜና

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተጀመረ

4
  • ዜና

የተቀናጀ የመሬት አጠቃቀም ዕቅድ ያረጁ ቡናዎችን ለማደስና አዲስ ተከላን ለማስፋፋት ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ‎

5
  • ዜና

የስራና ክህሎት ቢሮ የቴክኒክና ሙያ ተቋማትን አቅም የሚያሳድግ የ12.8 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ

Featured News

  • ዜና

በከተማው የእብድ ውሻ በሽታ መስፋፋትን ተከትሎ ባለቤት ላላቸው ውሾች ክትባት በመስጠት ባለቤት አልባዎቹን የማስወገድ ስራ ለመስራት የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ግብርና ጽህፈት ቤት ገለጸ

  • ዜና

‎ሕብረተሰቡ የሚያነሳቸውን ጥያቄዎች በአግባቡ ለመመለስ ባለድርሻዎች በታማኝነትና በቁርጠኝነት መሥራት እንደሚገባቸው የይርጋጨፌ ከተማ ምክር ቤት አስታወቀ

1 min read
  • ዜና

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተጀመረ

  • ዜና

የተቀናጀ የመሬት አጠቃቀም ዕቅድ ያረጁ ቡናዎችን ለማደስና አዲስ ተከላን ለማስፋፋት ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ‎

  • ዜና

በከተማው የእብድ ውሻ በሽታ መስፋፋትን ተከትሎ ባለቤት ላላቸው ውሾች ክትባት በመስጠት ባለቤት አልባዎቹን የማስወገድ ስራ ለመስራት የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ግብርና ጽህፈት ቤት ገለጸ

በከተማው ስርዓቱን ባልተከተለና ጥንቃቄ በጎደለው ሁኔታ እየተፈጸመ ያለው የውሾች ግድያ በፍጥነት እንዲቆም መደረጉም ተገልጿል፡፡...
  • ዜና

‎ሕብረተሰቡ የሚያነሳቸውን ጥያቄዎች በአግባቡ ለመመለስ ባለድርሻዎች በታማኝነትና በቁርጠኝነት መሥራት እንደሚገባቸው የይርጋጨፌ ከተማ ምክር ቤት አስታወቀ

‎ ‎ምክር ቤቱ 2ኛ ዙር 31ኛ መደበኛ ጉባኤ አካሂዷል። ‎ ‎በጉባኤው የ2018 በጀት ዓመት...
1 min read
  • ዜና

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተጀመረ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተጀመረ ሀዋሳ፡ ሰኔ 23/ 2018...
  • ዜና

የተቀናጀ የመሬት አጠቃቀም ዕቅድ ያረጁ ቡናዎችን ለማደስና አዲስ ተከላን ለማስፋፋት ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ‎

የተቀናጀ የመሬት አጠቃቀም ዕቅድ ያረጁ ቡናዎችን ለማደስና አዲስ ተከላን ለማስፋፋት ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ‎‎በጌዴኦ ዞን...
1 min read
  • ዜና

የስራና ክህሎት ቢሮ የቴክኒክና ሙያ ተቋማትን አቅም የሚያሳድግ የ12.8 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ

የስራና ክህሎት ቢሮ የቴክኒክና ሙያ ተቋማትን አቅም የሚያሳድግ የ12.8 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ ሀዋሳ፡...
  • ስፖርት

ሞሮኮ እና ብራዚል ወደ ቀጣዩ ዙር ሲያልፉ ጀርመን ተሰናበተች

ሞሮኮ እና ብራዚል ወደ ቀጣዩ ዙር ሲያልፉ ጀርመን ተሰናበተች በ2026 የዓለም ዋንጫ የጥሎ ማለፍ...
  • ቴክኖሎጂ
  • ዜና

የሀዋሳ ትምህርት ኮሌጅ 4ኛ ዙር ዓመታዊ የጥናትና ምርምር ሲምፖዚዬም አካሄደ

የሀዋሳ ትምህርት ኮሌጅ 4ኛ ዙር ዓመታዊ የጥናትና ምርምር ሲምፖዚዬም አካሄደ በሲዳማ ክልል ብሔራዊ ክልላዊ...
1 min read
  • ቢዝነስ

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሀዲያ ዞን ግብርና መምሪያ አስተባባሪነት የ2018 ዓ.ም የመኸር ወቅት የተቀናጀ የግብርና ስራዎች ንቅናቄ መድረክ በሆሳዕና ከተማ ተካሂዷል

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሀዲያ ዞን ግብርና መምሪያ አስተባባሪነት የ2018 ዓ.ም የመኸር ወቅት የተቀናጀ የግብርና...
1 min read
  • ዜና

ለደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት እና ለቅርንጫፍ ጣቢያ አመራሮችና ጋዜጠኞች የአሠልጣኞች ስልጠና እየተሰጠ ነው

ለደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት እና ለቅርንጫፍ ጣቢያ አመራሮችና ጋዜጠኞች የአሠልጣኞች ስልጠና እየተሰጠ ነው ሀዋሳ...
1 min read
  • ዜና

ለሀገራችን የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር ስኬታማነት ሁሉም የራሱን አስተዋጽኦ ማበርከት አለበት – ኃይለየሱስ ታዬ

ለሀገራችን የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር ስኬታማነት ሁሉም የራሱን አስተዋጽኦ ማበርከት አለበት – ኃይለየሱስ ታዬ ሀዋሳ፡...

Posts pagination

1 2 3 4 … 495 Next

Follow Us

You may have missed

  • ዜና

በከተማው የእብድ ውሻ በሽታ መስፋፋትን ተከትሎ ባለቤት ላላቸው ውሾች ክትባት በመስጠት ባለቤት አልባዎቹን የማስወገድ ስራ ለመስራት የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ግብርና ጽህፈት ቤት ገለጸ

  • ዜና

‎ሕብረተሰቡ የሚያነሳቸውን ጥያቄዎች በአግባቡ ለመመለስ ባለድርሻዎች በታማኝነትና በቁርጠኝነት መሥራት እንደሚገባቸው የይርጋጨፌ ከተማ ምክር ቤት አስታወቀ

1 min read
  • ዜና

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተጀመረ

  • ዜና

የተቀናጀ የመሬት አጠቃቀም ዕቅድ ያረጁ ቡናዎችን ለማደስና አዲስ ተከላን ለማስፋፋት ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ‎

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .