19ኛውን የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በአልን ለማክበር ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ወደ አርባምንጭ ከተማ የሚመጡ እንግዶች አቀባበል እየተደረገላቸው ይገኛል
ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በአሉን ለማክበር ወደ አርባምንጭ ከተማ እየገቡ ለሚገኙ እንግዶች በጋሞ ዞን ምዕራብ አባያ ወረዳ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የቢሮ ኃላፊዎች፣ የዞኑ ዋና አፈ ጉባኤ፣ የጋሞ ዞን ምክትል አስተዳዳሪን ጨምሮ የብርብር ከተማ አስተዳደር እና የወረዳው የስራ ኃላፊዎች እንግዶችን ተቀብለው እያስተናገዱ ይገኛሉ።
እንግዶቹም በተደረገላቸው የሞቀ አቀባበል መደሰታቸውን ተናግረዋል።
ዘጋቢ፡ ገነት መኮንን – ከአርባምንጭ ጣቢያችን
More Stories
አካል ጉዳተኞች መብቶቻቸውና ጥቅሞቻቸውን ለማስጠበቅ በቅንጅትና በጥምረት መስራት እንደሚገባ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገለፀ
አካባቢን በመጠበቅና በማጽዳት ምቹና ጽዱ ለማድረግ የሚደረገውን ጥረት በማገዝ ሁሉም የድርሻውን ልወጣ እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር እንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ አሳሰቡ
ግለሰባዊ ነጠላ ትርክቶችን በጋራ በመታገል በመደመር እሳቤ ችግሮችን መፍታት እንደሚገባ ተገለጸ