የአሪ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ ክብረ ድሽታ ግና በአዲስ አበባ እየተከበረ ነው
ሀዋሳ፡ ሕዳር 20/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) የአሪ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ ድሽታ ግና በአዲስ አበባ ብሔራዊ ትያትር አዳራሽ በልዩ ልዩ ዝግጅት እየተከበረ ይገኛል።
በበዓሉ የአሪ ዞን መዋቅሮች፣ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልልና የፌዴራል ሥራ አመራር እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
በዝግጅቱ ላይ የተለያዩ መረሐ ግብሮች የሚካሄድ ሲሆን የድሽታ ግና ዋንኛ ዕሴት የሆነው የተቸገሩትን የመርዳት መረሐ ግብር እንደሚከናወን ታውቋል።
ዘጋቢ: መልካሙ ቡርዝዳቦ – ከጂንካ ጣቢያችን
More Stories
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የብሔረሰቦች ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው
የምስራቅ ጉራጌ ዞን አስተዳደር ከዞኑ ከተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር በቡታጅራ ከተማ ወይይት በማካሄድ ላይ ይገኛል
ከአገልግሎት አሰጣጥ አንፃር ከዞን እስከ ወረዳ የህዝቡን አስተያየት መሠረት በማድረግ በተሰራው ስራ የመልካም አስተዳደር ችግሮች የተፈቱበት በጀት አመት ነበር ሲል የቤንች ሸኮ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ገለፀ