የአሪ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ ክብረ ድሽታ ግና በአዲስ አበባ እየተከበረ ነው
ሀዋሳ፡ ሕዳር 20/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) የአሪ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ ድሽታ ግና በአዲስ አበባ ብሔራዊ ትያትር አዳራሽ በልዩ ልዩ ዝግጅት እየተከበረ ይገኛል።
በበዓሉ የአሪ ዞን መዋቅሮች፣ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልልና የፌዴራል ሥራ አመራር እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
በዝግጅቱ ላይ የተለያዩ መረሐ ግብሮች የሚካሄድ ሲሆን የድሽታ ግና ዋንኛ ዕሴት የሆነው የተቸገሩትን የመርዳት መረሐ ግብር እንደሚከናወን ታውቋል።
ዘጋቢ: መልካሙ ቡርዝዳቦ – ከጂንካ ጣቢያችን
More Stories
በከተማው የሚሰሩ ፕሮጀክቶችን ዕውን ለማድረግ የተሰበሰበውን ሀብት በቁጠባና በግልጸኝነት መጠቀም እንደሚገባ ተገለጸ
ኮሌጆች በዕውቀትና ክህሎት የበለፀገ ትውልድ በማፍራት ችግር ፈቺ የሆኑ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን በማበርከት የበኩላቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ተገለፀ
በጎፋ ዞን ኢሲፔ ዲቻ ኃላፊነቱ የተወሰነ የገበሬዎች ሁለገብ ህብረት ሥራ ዩኒየን ካፒታሉን 62 ሚሊየን ብር በማድረስ ዓመታዊ ትርፉ ከ3 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ መሆኑን አስታወቀ