የአሪ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ ክብረ ድሽታ ግና በአዲስ አበባ እየተከበረ ነው
ሀዋሳ፡ ሕዳር 20/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) የአሪ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ ድሽታ ግና በአዲስ አበባ ብሔራዊ ትያትር አዳራሽ በልዩ ልዩ ዝግጅት እየተከበረ ይገኛል።
በበዓሉ የአሪ ዞን መዋቅሮች፣ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልልና የፌዴራል ሥራ አመራር እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
በዝግጅቱ ላይ የተለያዩ መረሐ ግብሮች የሚካሄድ ሲሆን የድሽታ ግና ዋንኛ ዕሴት የሆነው የተቸገሩትን የመርዳት መረሐ ግብር እንደሚከናወን ታውቋል።
ዘጋቢ: መልካሙ ቡርዝዳቦ – ከጂንካ ጣቢያችን

More Stories
በሀሬ ተፋሰስበ በ27 ቀናት ወስጥ 35 ሄክታር መሬት ላይ እርከን ፣ አፈር እቀባና የተለያዩ ዕፅዋት ተከላ መከናወኑ ተገለፀ
አዲሱ የቦንጋ ከተማ መዋቅራዊ ፕላን የኡፋ እና የውሽውሽ ከተሞችን ያካተተ መሆኑን በሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የከተማ ልማት ዲን አቶ ደጉ በቀለ ገለጹ
የኢትዮጵያ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በየዓመቱ ህዳር 29 ቀን እንዲከበር ሲወሰን ዓላማው ብሔር ብሔረሰቦች ባህሎቻቸውን በመለዋወጥ ህብረ ብሄራዊ አንድነትን በማጠናከር ሃገራዊ መግባባትን እንዲፈጥሩ ማድረግ ነው – የኢፌዴሪ ፌዴሬሽን ምክር ቤት ዋና አፈጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር