የአሪ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ ክብረ ድሽታ ግና በአዲስ አበባ እየተከበረ ነው
ሀዋሳ፡ ሕዳር 20/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) የአሪ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ ድሽታ ግና በአዲስ አበባ ብሔራዊ ትያትር አዳራሽ በልዩ ልዩ ዝግጅት እየተከበረ ይገኛል።
በበዓሉ የአሪ ዞን መዋቅሮች፣ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልልና የፌዴራል ሥራ አመራር እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
በዝግጅቱ ላይ የተለያዩ መረሐ ግብሮች የሚካሄድ ሲሆን የድሽታ ግና ዋንኛ ዕሴት የሆነው የተቸገሩትን የመርዳት መረሐ ግብር እንደሚከናወን ታውቋል።
ዘጋቢ: መልካሙ ቡርዝዳቦ – ከጂንካ ጣቢያችን

More Stories
ሀገራዊ ምክክር፤ የመደማመጥ፣ የመግባባትና የጠንካራ ሀገረ መንግሥት ግንባታ መሠረት ነው!
ከ23 ሚሊየን በላይ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞች እንደሚተከሉ ተገለጸ
በግንቦት እና ሰኔ 2018 ዓ.ም ወራት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ፣ በቱሪዝም፣ በአረንጓዴ ዐሻራ፣ በዲጂታል ኢትዮጵያ፣ በሀገር በቀል ሪፎርም እና ቀጣናዊ ዲፕሎማሲ ዙሪያ ላይ ያተኮሩ የተለያዩ ከፍተኛ የሥራ ክንውኖችን አድርገዋል።