አርባምንጭ ከተማ ዳግም ወደ ኢትዮጵያ ፕሪሚዬርሊግ መመለሱን አረጋገጠ
በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ለ ተሳታፊ የሆነው አርባምንጭ ከተማ ቀሪ 3 ጨዋታዎች እያሉት ወደ ኢትዮጵያ ፕሪሚዬርሊግ ማደጉን አረጋግጧል።
አርባምንጭ ከተማ ወደ ፕሪሚዬር ሊጉ ማደጉን ያረጋገጠው በዛሬው ዕለት በ23ኛ ሳምንት ቦዲቲ ከተማን 2 ለ 0 አሸንፎ ነው።
ክለቡ በ2015 የውድድር ዘመን ከፕሪሚዬርሊጉ ወደ ከፍተኛ ሊጉ የወረደ ሲሆን በወረደበት ዓመት ወደ ሃገሪቱ ቀዳሚው የሊግ እርከን መመለስ ችሏል
አዘጋጅ ፡ ሙሉቀን ባሳ
More Stories
ጥረተ ብዙ እና ባለራዕዩ ወጣት – ወጣት ሻሚል መሃመድ
ከፊታችን ግንቦት 2-3/2016 ዓመተ ምህረት የፓሪስ ኦሎምፒክ ችቦ የማብራት ሰነ-ስርዓት በቦንጋ ከተማ እንደሚካሄድ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ባህል ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡
በ58 ዓመቱ ወደ ጨዋታ ተመልሷል