ባንኩ አዳዲስ የዲጂታል አገልግሎቶች መጀመሩን አስታወቀ
አዳዲስ ዲጂታል አገልግሎቶችን ማቅረቡን የዳሽን ባንክ አስታውቋል፡፡
ባንኩ ከዓለም አቀፍ የባንክ ተቋማት ጋር በመተባበርም የተለያዩ ዓለም አቀፍ ክፍያዎችን መክፈል የሚያስችል አገልግሎት መስጠት መጀመሩንም በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በተዘጋጀው የማስተዋወቂያ መርሐ-ግብር ላይ ተገልጿል፡፡
በመርሃ ግብሩ ላይ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ምክትል ኘሬዝዳንት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አየለ አዳቶ፣ የተማሪዎች አገልግሎት ዲን አማሎ ሶጋ(ዶ/ር)፣ የሀዋሳ ዳሽን ባንክ ዲስትሪክት ጽ/ቤት ቢዝነስ ዳይሬክተር አቶ አስናቀ ደምሴ፣ የዳሽን ባንክ ቅርንጫፍ ስራ አስኪያጆች እንዲሁም የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት ካውንስል እና የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ተገኝተዋል፡፡
ዘጋቢ፡ መዝሙረ ዳዊት

More Stories
ባለፉት 8 የለውጥ ዓመታት የህዝቡንና የሀገሪቱን ተጠቃሚነት ያረጋገጡ በርካታ ስኬቶች መመዝገባቸውን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሳው (ዶ/ር) ገለፁ
በሆሣዕና ከተማ የሚገነቡ ሆቴሎች የከተማውን ገጽታ ከመቀየር ባለፈ ከተማው ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ እንዲሆን የሚያደርግ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመንግስት ዋና ተጠሪ ዲላሞ ኦቶሬ(ዶ/ር) ገለፁ
በደቡብ ኦሞ ዞን በሣላማጎ ወረዳ በሌማት ትሩፋት በቆላማ አካባቢ የኑሮ ማሻሻያ ኘሮጀክት ድጋፍ በዶሮ እርባታ ልማት ተጠቃሚ መሆናቸውን አርሶ አደሮች ተናገሩ