ባንኩ አዳዲስ የዲጂታል አገልግሎቶች መጀመሩን አስታወቀ
አዳዲስ ዲጂታል አገልግሎቶችን ማቅረቡን የዳሽን ባንክ አስታውቋል፡፡
ባንኩ ከዓለም አቀፍ የባንክ ተቋማት ጋር በመተባበርም የተለያዩ ዓለም አቀፍ ክፍያዎችን መክፈል የሚያስችል አገልግሎት መስጠት መጀመሩንም በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በተዘጋጀው የማስተዋወቂያ መርሐ-ግብር ላይ ተገልጿል፡፡
በመርሃ ግብሩ ላይ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ምክትል ኘሬዝዳንት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አየለ አዳቶ፣ የተማሪዎች አገልግሎት ዲን አማሎ ሶጋ(ዶ/ር)፣ የሀዋሳ ዳሽን ባንክ ዲስትሪክት ጽ/ቤት ቢዝነስ ዳይሬክተር አቶ አስናቀ ደምሴ፣ የዳሽን ባንክ ቅርንጫፍ ስራ አስኪያጆች እንዲሁም የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት ካውንስል እና የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ተገኝተዋል፡፡
ዘጋቢ፡ መዝሙረ ዳዊት

More Stories
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ የተመራ የኣሪ ዞን ብልጽግና ፓርቲና የመንግስት ከፍተኛ አመራሮች ቡድን በሰሜን ኣሪ ወረዳ በመገኘት የተለያዩ የመሰረተ ልማት ተግባራትን መረቀ
ከ21 ሚሊዮን ብር በላይ ወጭ የተገነባው የጂንካ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ጽህፈት ቤት የተጠርጣሪ ማቆያና የቢሮ ህንጻ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ አቶ አለማየሁ ባውዲ እና የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ፍስሃ ጋረደው በተገኙበት በደማቅ ሥነ ስርዓት በይፋ ተመረቀ
ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ1 ቢሊዮን 4 መቶ 21 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰብ መቻሉን የጎፋ ዞን ገቢዎች መምሪያ አስታወቀ