የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ የተመራ ሉዑክ ለተለያዩ የልማት ሥራዎች ጉብኝት ኣሪ ዞን ጂንካ ከተማ ገቡ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ የተመራ ሉዑክ ለተለያዩ የልማት ሥራዎች ጉብኝት ኣሪ ዞን ጂንካ ከተማ ገቡ

ከርዕሰ መስተዳድሩ ጋር የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች የተገኙ ሲሆን ጂንካ ከተማ ሲደርሱ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።

ዘጋቢ: ተመስገን አበራ – ከጂንካ ጣቢያችን