በኮንታ ዞን አመያ ከተማ የጥምቀት በዓል በደማቅ ሁኔታ ተከብሯል

በኮንታ ዞን አመያ ከተማ የጥምቀት በዓል በደማቅ ሁኔታ ተከብሯል

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታዮች ዘንድ የሚከበረው የጥምቀት በዓል በኮንታ ዞን በተለያዩ ጥምቀተ ባህር ስፍራዎች ተከብሯል።

ዘጋቢ፡ አምሳሏ አየለ – ከዋካ ጣቢያችን