የጥምቀት በዓል በቡርጂ ዞን ሶያማ ከተማ አስተዳደር በሀይማኖታዊ ስርዓቱ መሠረት በድምቀት እየተከበረ ነው
ምዕመኑ ኢየሱስ ክርስቶስ በዮርዳኖስ ወንዝ የተጠመቀበትን ፈለግ በመከተል በአባቶች የማጥመቅ ሥራዓቱን ከውነዋል።
የቡርጂ ዞን ባህልና ስፖርት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አበበ አርገሞ በበዓለ ጥምቀቱ በታደሙበት አግኝተን እንደተናገሩት፤ በዓሉ ህብረተሰቡ ፍፁም ሀይማኖታዊ ሥርዓቱን በተከተለ መልኩ በደስታ እያከበረ ነው።
ዘጋቢ፡ አብዶ አየለ – ከይርጋጨፌ ጣቢያችን

More Stories
በከምባታ ዞን ሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ስርአት (E-LMIS) ምዝገባ በይፋ መጀመሩን የከተማው ኢንተርፕራይዝና ሥራ ዕድል ፈጠራ ጽህፈት ቤት አስታወቀ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሆሳዕና ከተማ ሰኔ 11 ቀን 2018 ዓ.ም በተከሰተው ድንገተኛ የእሳት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ ተደረገ
ህብረተሰቡ የኤሌክትሪክ መስመሮችን ጨምሮ ለእሳት አደጋ መንስኤ የሚሆኑ የመጠቀሚያ ዕቃዎችን በጥንቃቄ በመጠቀም በሰው ህይወት እና ንብረት ላይ የሚደርሰውን ጉዳት መከላከል እንደሚገባ ተገለጸ