የጥምቀት በዓል በቡርጂ ዞን ሶያማ ከተማ አስተዳደር በሀይማኖታዊ ስርዓቱ መሠረት በድምቀት እየተከበረ ነው
ምዕመኑ ኢየሱስ ክርስቶስ በዮርዳኖስ ወንዝ የተጠመቀበትን ፈለግ በመከተል በአባቶች የማጥመቅ ሥራዓቱን ከውነዋል።
የቡርጂ ዞን ባህልና ስፖርት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አበበ አርገሞ በበዓለ ጥምቀቱ በታደሙበት አግኝተን እንደተናገሩት፤ በዓሉ ህብረተሰቡ ፍፁም ሀይማኖታዊ ሥርዓቱን በተከተለ መልኩ በደስታ እያከበረ ነው።
ዘጋቢ፡ አብዶ አየለ – ከይርጋጨፌ ጣቢያችን

More Stories
በስራ ቦታቸው ላይ የህፃናት ማቆያ ማዕከል መቋቋሙ ስራቸውን በአግባቡ ለማከናወን እንዳስቻላቸው የማእከሉ ተጠቃሚ እናቶች ገለፁ
ለግብርናው እድገት መንግስት ከሚያደርገው ጥረት ጎን ለጎን የግብርና አጋር አካላት ድጋፍ የማይተካ ሚና እንዳለው የጎፋ ዞን ግብርና መምሪያ ገለጸ
በዳውሮ ዞን ታርጫ ከተማ የጥምቀት በዓል በተለያዩ ሀይማኖታዊ ክዋኔዎች በድምቀት ተከብሯል