የጥምቀት በዓል በቡርጂ ዞን ሶያማ ከተማ አስተዳደር በሀይማኖታዊ ስርዓቱ መሠረት በድምቀት እየተከበረ ነው
ምዕመኑ ኢየሱስ ክርስቶስ በዮርዳኖስ ወንዝ የተጠመቀበትን ፈለግ በመከተል በአባቶች የማጥመቅ ሥራዓቱን ከውነዋል።
የቡርጂ ዞን ባህልና ስፖርት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አበበ አርገሞ በበዓለ ጥምቀቱ በታደሙበት አግኝተን እንደተናገሩት፤ በዓሉ ህብረተሰቡ ፍፁም ሀይማኖታዊ ሥርዓቱን በተከተለ መልኩ በደስታ እያከበረ ነው።
ዘጋቢ፡ አብዶ አየለ – ከይርጋጨፌ ጣቢያችን

More Stories
የእምነት ተቋማት ለአገረ መንግስት ግንባታ ቁልፍ ሚና ያላቸው በመሆኑ ለሀገር ብልጽግና ኃይል አድርጎ መጠቀም እንደሚገባ ተመላከተ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የኢትዮጵያ ብልፅግና እንዲረጋገጥ አዎንታዊ አስተዋጽኦ ማበርከቷ ተገለጸ
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በተገኙበት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አባቶችና ምዕመናን ክልል አቀፍ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው