የጥምቀት በዓል በቡርጂ ዞን ሶያማ ከተማ አስተዳደር በሀይማኖታዊ ስርዓቱ መሠረት በድምቀት እየተከበረ ነው

የጥምቀት በዓል በቡርጂ ዞን ሶያማ ከተማ አስተዳደር በሀይማኖታዊ ስርዓቱ መሠረት በድምቀት እየተከበረ ነው

ምዕመኑ ኢየሱስ ክርስቶስ በዮርዳኖስ ወንዝ የተጠመቀበትን ፈለግ በመከተል በአባቶች የማጥመቅ ሥራዓቱን ከውነዋል።

የቡርጂ ዞን ባህልና ስፖርት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አበበ አርገሞ በበዓለ ጥምቀቱ በታደሙበት አግኝተን እንደተናገሩት፤ በዓሉ ህብረተሰቡ ፍፁም ሀይማኖታዊ ሥርዓቱን በተከተለ መልኩ በደስታ እያከበረ ነው።

ዘጋቢ፡ አብዶ አየለ – ከይርጋጨፌ ጣቢያችን