በሲዳማ ክልላዊ መንግስት ገቢዎች ባለስልጣን “ታማኝ ግብር ከፋይ ብርቱ የልማት አርበኛ ነው” በሚል መሪ ቃል ለታማኝ ግብር ከፋዮች እውቅና የሚሰጥ መድረክ እየተካሄደ ነው

በሲዳማ ክልላዊ መንግስት ገቢዎች ባለስልጣን “ታማኝ ግብር ከፋይ ብርቱ የልማት አርበኛ ነው” በሚል መሪ ቃል ለታማኝ ግብር ከፋዮች እውቅና የሚሰጥ መድረክ እየተካሄደ ነው

በ2016 የግብር ዘመን ግብርን በታማኝነት ለከፈሉ ታማኝ የግብር ከፋዮች እውቅና እና ሽልማት ይሰጣል ነው የተባለው ፡፡

በመድረኩ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ደስታ ሌዳሞ እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል ፡፡

ዘጋቢ፡ቤቴልሄም ለገሰ