በሲዳማ ክልላዊ መንግስት ገቢዎች ባለስልጣን “ታማኝ ግብር ከፋይ ብርቱ የልማት አርበኛ ነው” በሚል መሪ ቃል ለታማኝ ግብር ከፋዮች እውቅና የሚሰጥ መድረክ እየተካሄደ ነው
በ2016 የግብር ዘመን ግብርን በታማኝነት ለከፈሉ ታማኝ የግብር ከፋዮች እውቅና እና ሽልማት ይሰጣል ነው የተባለው ፡፡
በመድረኩ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ደስታ ሌዳሞ እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል ፡፡
ዘጋቢ፡ቤቴልሄም ለገሰ
More Stories
ቡናን በብዛትና በጥራት በማምረት ለማዕከላዊ ገበያ በማቅረብ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ መስራት እንደሚገባ ተገለጸ
በደቡብ ኦሞ ዞን ማሌ ወረዳ በ72 ነጥብ አምስት ሚሊዮን ብር ከኮይቤ ማቃና የ12 ነጥብ አምስት ኪሎ ሜትር የመንግድ ግንባታ ስራ ተጀመረ
በተጠናቀቀው በጀት አመት ከ29 ሺህ በላይ ሥራ ፈላጊ ወጣቶች ቋሚና ጊዜያዊ የሥራ ዕድል ተፈጥሮላቸዋል