2ኛው የየም ዞን ስፖርት ሻምፕዮና በሣጃ ከተማ እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ፡ ሚያዝያ 25/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) 2ኛው የየም ዞን ስፖርት ሻምፕዮና በልዩ ልዩ ስፖርታዊ ውድድሮች በዞኑ ዋና ከተማ ሣጃ መካሄድ ጀምሯል።
ስፓርታዊ ውድድሩ ከሚያዝያ 25 እስከ ግንቦት 03/2017 ድረስ እንደምካሄድ ከዞኑ ስፖርት መምሪያ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
ዘጋቢ፡ ማሙዬ ፊጣ – ከወልቂጤ ጣቢያችን
2ኛው የየም ዞን ስፖርት ሻምፕዮና በሣጃ ከተማ እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ፡ ሚያዝያ 25/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) 2ኛው የየም ዞን ስፖርት ሻምፕዮና በልዩ ልዩ ስፖርታዊ ውድድሮች በዞኑ ዋና ከተማ ሣጃ መካሄድ ጀምሯል።
ስፓርታዊ ውድድሩ ከሚያዝያ 25 እስከ ግንቦት 03/2017 ድረስ እንደምካሄድ ከዞኑ ስፖርት መምሪያ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
ዘጋቢ፡ ማሙዬ ፊጣ – ከወልቂጤ ጣቢያችን
More Stories
የወጣቶችን አካላዊና አዕምሮዊ ጤና ለመጠበቅ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችን ማስፋፋት ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ
ጋብርኤል ማርቲኔሊ በ5 ተከታታይ የሻምፒዮንስ ሊግ ጨዋታዎች ጎል ያስቆጠረ የመጀመሪያው የአርሰናል ተጫዋች ሆነ
ጆሿ ዚርኪዜ በሮማ ይፈለጋል