2ኛው የየም ዞን ስፖርት ሻምፕዮና በሣጃ ከተማ እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ፡ ሚያዝያ 25/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) 2ኛው የየም ዞን ስፖርት ሻምፕዮና በልዩ ልዩ ስፖርታዊ ውድድሮች በዞኑ ዋና ከተማ ሣጃ መካሄድ ጀምሯል።
ስፓርታዊ ውድድሩ ከሚያዝያ 25 እስከ ግንቦት 03/2017 ድረስ እንደምካሄድ ከዞኑ ስፖርት መምሪያ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
ዘጋቢ፡ ማሙዬ ፊጣ – ከወልቂጤ ጣቢያችን
2ኛው የየም ዞን ስፖርት ሻምፕዮና በሣጃ ከተማ እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ፡ ሚያዝያ 25/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) 2ኛው የየም ዞን ስፖርት ሻምፕዮና በልዩ ልዩ ስፖርታዊ ውድድሮች በዞኑ ዋና ከተማ ሣጃ መካሄድ ጀምሯል።
ስፓርታዊ ውድድሩ ከሚያዝያ 25 እስከ ግንቦት 03/2017 ድረስ እንደምካሄድ ከዞኑ ስፖርት መምሪያ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
ዘጋቢ፡ ማሙዬ ፊጣ – ከወልቂጤ ጣቢያችን
More Stories
ሲዳማ ቡና አቤል ያለውን እና ሱራፌል ዳኛቸውን አስፈረመ
ክርስቲያኖ ሮናልዶ ወደ እግርኳስ ባለቤትነት
አትሌት ቢኒያም መላክ እና ውድነሽ ዓለሙ የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ የጎዳና ሩጫ ውድድርን አሸነፉ