ኢትዮጵያ እና ኮሎምቢያ በቱሪዝሙ ዘርፍ በትብብር ለመሥራት ሥምምነት ላይ መድረሳቸው ተገለጸ፡፡
በስምምነቱ መሰረትም ሀገራቱ የጋራ ተጠቃሚነታቸውን መሰረት ባደረገ መልኩ ነው በትብብር የሚሠሩት፡፡
በጉዳዩ ላይ በቱሪዝም ሚኒስቴር የፕሮሞሽንና ማርኬቲንግ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ዳዊት ከኮሎምቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጽሕት ቤት ኃላፊ አንጀሊካ ጉቴሬዝ ጋር መምከራቸውን በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ገልጸዋል፡፡
More Stories
በካፋ ዞን ቦንጋ ከተማ መሃል የሚገኘው የአስፓልት መንገድ በመበላሸቱ ለተለያዩ ችግሮች መጋለጣቸውን የከተማው ነዋሪዎች ገለጹ
የአርሶ አደሩን የምርጥ ዘር ፍላጎት በክልሉ የመልማት አቅም ብቻ ለመሸፈን የሚደረገው ጥረት የተሻለ ውጤት እያስመዘገበ እንደሚገኝ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ ገለጸ
በ2017/18 የመኸር አዝመራ ምርት ከማሰባሰብ ጎን ለጎን ከ1 ሺ ሄክታር በላይ ማሳ በፀደይ አዝመራ ለመሸፈን አቅዶ ወደ ተግባር መግባቱን በስልጤ ዞን የሁልባራግ ወረዳ ግብርና ጽህፈት ቤት አስታወቀ