በኢፌዲሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚንስቴር ዶ/ር ተስፋዬ በልጅጌ የተመራው የጎፋ ዞን ህዝብ ተወካይ የመንግስት ከፍተኛ የሥራ ኋላፊዎች ልዑክ ጎፋ ዞን ገብቷል
ልዑካኑ ወደ ጎፋ ዞን ሲደርስ በዞኑ ከፍተኛ አመራሮችና ባካባቢው ነዋሪዎች ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
በኢፌዲሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚንስቴር ዶ/ር ተስፋዬ በልጅጌ የተመራው የጎፋ ዞን ህዝብ ተወካይ የመንግስት ከፍተኛ የሥራ ኋላፊዎች ልዑክ ጎፋ ዞን እየተገነቡ የሚገኙ ልማታዊ ሥራዎችን ጎብኝቷል።
የህዝብ ተወካይ አመራሮቹ በዞኑ በሚኖራቸው ቆይታ በየደረጃው ከሚገኙ አመራሮችና የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር በመልአካም አስተዳደር ልማታዊ ሥራዎች ዙሪያ ውይይት እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።
ዘጋቢ: አወል ከድር – ከሳውላ ጣቢያችን

More Stories
አርባምንጭ ዩኒቨርስቲ ሳውላ ካምፓስ ለ9ኛ ጊዜ በተለያዩ የሙያ መስኮች ያሰለጠናቸውን 121 ተማሪዎችን አስመረቀ
ዲግሪው “ወረቀት ብቻ ሳይሆን፣ የሀገር ተስፋና የትውልድ ኃላፊነት ነው” – አፈወርቅ ካሱ (ፕ/ር)
በክልሉ የተጀመሩ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ እንዲጠናቀቁ የድጋፍና ክትትል ስራ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ገለጹ