ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በጋሞ ዞን በመገንባት ላይ የሚገኘውን የሞርካ ዋጫ ግርጫ መንገድ እየጎበኙ ይገኛሉ
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በጋሞ ዞን በመገንባት ላይ የሚገኘውን የሞርካ ዋጫ ግርጫ መንገድ እየጎበኙ መሆኑን የክልሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመለክታል፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ ከጉብኝቱ በተጨማሪ የመንገድ ግንባታዉ በተያዘለት የጊዜ ገደብ እንዲጠናቀቅ በሚያስችል ጉዳዮች ዙሪያ ከኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ጋር በዲታ ወረዳ የሚመክሩ ይሆናል።
More Stories
ቆሻሻን በአግባቡ በማስወገድ ከተማዋ ፅዱና ውብ እንድትሆን የበኩሉን ድርሻ እየተወጣ ነው – የወልቂጤ ከተማ አስተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት
በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በቋሚነት የሚደገፉበት ስራ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የቡርጂ ዞን አስተዳደር አስታወቀ
“አንድ ሰው ወደዚህች ምድር ሲመጣ እንዲሰራ የተፈቀደለትና የሚጠበቅበት ነገር አለ” – ታደሰ ገብሬ /ጃክሰን/