ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በጋሞ ዞን በመገንባት ላይ የሚገኘውን የሞርካ ዋጫ ግርጫ መንገድ እየጎበኙ ይገኛሉ
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በጋሞ ዞን በመገንባት ላይ የሚገኘውን የሞርካ ዋጫ ግርጫ መንገድ እየጎበኙ መሆኑን የክልሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመለክታል፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ ከጉብኝቱ በተጨማሪ የመንገድ ግንባታዉ በተያዘለት የጊዜ ገደብ እንዲጠናቀቅ በሚያስችል ጉዳዮች ዙሪያ ከኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ጋር በዲታ ወረዳ የሚመክሩ ይሆናል።

More Stories
የቡርጂ ዞን ምክር ቤት አቶ ትንሳኤ ዮሐንስ ወጌ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አድርጎ ሾመ
የወባ በሽታ ስርጭትን የመከላከልና የመቆጣጠርን ጉዳይ ቀዳሚ ተግባር አድርጎ እየሰራ መሆኑን የስልጤ ዞን ጤና መምሪያ አስታወቀ
አገልግሎት አሰጣጡን በማዘመን ተገልጋዩን ለማርካት እየሰራ መሆኑን የአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል አስታወቀ