የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለ10ኛ ጊዜ ያስተማራቸውን የሕክምና ዶክተሮችን እና የጤና ሳይንስ ተማሪዎችን እያስመረቀ ይገኛል።
በዕለቱ ከሕክምናና ጤና ምሩቃን ባሻገር በሌሎች የትምህርት መስክ ትምህርታቸውን የተከታተሉ1 ሺ 29 የቅድመና ድኅረ ምረቃ ተማሪዎች ተመርቀዋል፡፡
ዩኒቨርስቲው ዛሬ ለ38 ኛ ዙር ሲያስመርቅ በአጠቃላይ 82ሺ544 ምሁራንን በማብቃት ለሃገር ልማት የድርሻውን መወጣቱ ታውቋል።
ዘጋቢ: አሰግድ ተረፈ ከአርባ ምንጭ ጣቢያችን

More Stories
የጓሮ አትክልትና የተለያዩ ሰብሎችን በማልማት የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ መቻላቸውን በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የሶያሜ ቀበሌ አርሶአደሮች ተናገሩ
በከተማው በተያዘው በጀት ዓመት በ5 ወራት ውስጥ 1 ቢሊየን 5 ሚሊዮን ብር ገቢ መሰብሰብ መቻሉን የአርባምንጭ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች መምሪያ አስታወቀ
የሰራተኞች የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ኅብረት ሥራ ማህበር ብዙዎችን የቤት ባለቤት ማድረጉ ተገለጸ