የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለ10ኛ ጊዜ ያስተማራቸውን የሕክምና ዶክተሮችን እና የጤና ሳይንስ ተማሪዎችን እያስመረቀ ይገኛል።
በዕለቱ ከሕክምናና ጤና ምሩቃን ባሻገር በሌሎች የትምህርት መስክ ትምህርታቸውን የተከታተሉ1 ሺ 29 የቅድመና ድኅረ ምረቃ ተማሪዎች ተመርቀዋል፡፡
ዩኒቨርስቲው ዛሬ ለ38 ኛ ዙር ሲያስመርቅ በአጠቃላይ 82ሺ544 ምሁራንን በማብቃት ለሃገር ልማት የድርሻውን መወጣቱ ታውቋል።
ዘጋቢ: አሰግድ ተረፈ ከአርባ ምንጭ ጣቢያችን

More Stories
አርባምንጭ ዩኒቨርስቲ ሳውላ ካምፓስ ለ9ኛ ጊዜ በተለያዩ የሙያ መስኮች ያሰለጠናቸውን 121 ተማሪዎችን አስመረቀ
ዲግሪው “ወረቀት ብቻ ሳይሆን፣ የሀገር ተስፋና የትውልድ ኃላፊነት ነው” – አፈወርቅ ካሱ (ፕ/ር)
በክልሉ የተጀመሩ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ እንዲጠናቀቁ የድጋፍና ክትትል ስራ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ገለጹ