የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለ10ኛ ጊዜ ያስተማራቸውን የሕክምና ዶክተሮችን እና የጤና ሳይንስ ተማሪዎችን እያስመረቀ ይገኛል።
በዕለቱ ከሕክምናና ጤና ምሩቃን ባሻገር በሌሎች የትምህርት መስክ ትምህርታቸውን የተከታተሉ1 ሺ 29 የቅድመና ድኅረ ምረቃ ተማሪዎች ተመርቀዋል፡፡
ዩኒቨርስቲው ዛሬ ለ38 ኛ ዙር ሲያስመርቅ በአጠቃላይ 82ሺ544 ምሁራንን በማብቃት ለሃገር ልማት የድርሻውን መወጣቱ ታውቋል።
ዘጋቢ: አሰግድ ተረፈ ከአርባ ምንጭ ጣቢያችን

More Stories
የሴቶች ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ በስፖርትና ባህል ልማት ዘርፍ የሚገኘውን ተጠቃሚነት ለማሳደግ አበክሮ መስራት እንደሚገባ ተገለጸ
ህግና አስተዳደራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የክልሉን ፍትህ ቢሮ የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት ሥራ አፈፃፀም አደመጠ
ከተማዋን ለነዋሪዎች ምቹ ለማድረግ እንደሚሠራ የዲላ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ