የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለ10ኛ ጊዜ ያስተማራቸውን የሕክምና ዶክተሮችን እና የጤና ሳይንስ ተማሪዎችን እያስመረቀ ይገኛል።
በዕለቱ ከሕክምናና ጤና ምሩቃን ባሻገር በሌሎች የትምህርት መስክ ትምህርታቸውን የተከታተሉ1 ሺ 29 የቅድመና ድኅረ ምረቃ ተማሪዎች ተመርቀዋል፡፡
ዩኒቨርስቲው ዛሬ ለ38 ኛ ዙር ሲያስመርቅ በአጠቃላይ 82ሺ544 ምሁራንን በማብቃት ለሃገር ልማት የድርሻውን መወጣቱ ታውቋል።
ዘጋቢ: አሰግድ ተረፈ ከአርባ ምንጭ ጣቢያችን

More Stories
የቅድመ በሽታ መከላከል ተግባራትን በአግባቡ በመፈፀም ጤናማ ትውልድ ለመፍጠር በሚደረጉ ጥረቶች ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ተገለፀ
የሸዋል ዒድ (ቀሊ ፍቼ) ባህላዊ ስርዓት በስልጤ
ሁሉም ሰው ዴሞክራሲያዊ መብቱን ተጠቅሞ በቀጣይ የሚያስተዳድረውን መንግስት መምረጥ እንዲችል የምርጫ ካርድ በወቅቱ መያዝ እንደሚጠበቅበት ተገለጸ