በአርባምንጭ ከተማ ህዝባዊ ኮንፍራንስ እየተካሄደ ነው።
ሀዋሳ፣ የካቲት 15/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) በአርባምንጭ ከተማ “ከቃል እስከ ባህል” በሚል መሪ ሃሳብ ህዝባዊ ውይይት እየተካሄደ ነው።
የፌዴራል ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች የአርባምንጭ ከተማ ነዋሪዎችን በማወያየት ላይ ይገኛሉ።
በመድረኩ የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤና ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።
በኮንፍራንሱ የሀገር ሽማግሌዎች፣የሃይማኖት አባቶች፣ወጣቶች፣ሴቶችና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል።
ዘጋቢ፤ ፀሐይ ጎበና ከአርባ ምንጭ ጣቢያችን

More Stories
የሴቶች ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ በስፖርትና ባህል ልማት ዘርፍ የሚገኘውን ተጠቃሚነት ለማሳደግ አበክሮ መስራት እንደሚገባ ተገለጸ
ህግና አስተዳደራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የክልሉን ፍትህ ቢሮ የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት ሥራ አፈፃፀም አደመጠ
ከተማዋን ለነዋሪዎች ምቹ ለማድረግ እንደሚሠራ የዲላ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ