በአርባምንጭ ከተማ ህዝባዊ ኮንፍራንስ እየተካሄደ ነው።
ሀዋሳ፣ የካቲት 15/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) በአርባምንጭ ከተማ “ከቃል እስከ ባህል” በሚል መሪ ሃሳብ ህዝባዊ ውይይት እየተካሄደ ነው።
የፌዴራል ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች የአርባምንጭ ከተማ ነዋሪዎችን በማወያየት ላይ ይገኛሉ።
በመድረኩ የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤና ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።
በኮንፍራንሱ የሀገር ሽማግሌዎች፣የሃይማኖት አባቶች፣ወጣቶች፣ሴቶችና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል።
ዘጋቢ፤ ፀሐይ ጎበና ከአርባ ምንጭ ጣቢያችን

More Stories
ለህብረተሰቡ ፈጣን እና ቀልጣፋ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን የሀላባ ቁሊቶ ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት አስታወቀ
የተጀመሩ የኢኒሼቲቭ ሥራዎች አበረታች ውጤት እያመጡ መሆኑ ተገለጸ
የሚዛን ኤፍ.ኤም ወጣቶች የእረፍት ጊዜያቸውን ካልባሌ ቦታዎች በማራቅ በንባብና በጥናት ላይ እንዲያሳልፉ ትልቅ ዕድል መፍጠሩን ገለፀ