በአርባምንጭ ከተማ ህዝባዊ ኮንፍራንስ እየተካሄደ ነው።
ሀዋሳ፣ የካቲት 15/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) በአርባምንጭ ከተማ “ከቃል እስከ ባህል” በሚል መሪ ሃሳብ ህዝባዊ ውይይት እየተካሄደ ነው።
የፌዴራል ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች የአርባምንጭ ከተማ ነዋሪዎችን በማወያየት ላይ ይገኛሉ።
በመድረኩ የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤና ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።
በኮንፍራንሱ የሀገር ሽማግሌዎች፣የሃይማኖት አባቶች፣ወጣቶች፣ሴቶችና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል።
ዘጋቢ፤ ፀሐይ ጎበና ከአርባ ምንጭ ጣቢያችን

More Stories
ህብር ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ የምርጫ ማኒፌስቶ፣ የዕጩ ማስተዋወቂያ እንዲሁም የምርጫ ቅስቀሳ ፕሮግራም በጎፋ ዞን ሳውላ ከተማ አካሄደ
ኦርቢስ ኢንተርናሽናል ኢትዮጵያ ጥራት ያለው የአይን ህክምና በሀገሪቱ ተደራሽ ለማድረግ በትኩረት እየሰራ መሆኑ ተገለፀ
ብልጽግና ፓርቲ የማህበረሰቡ ችግር የሚቀርፉ ፕሮጀክቶችን ገንብቶ በማጠናቀቅ በውጤታማነት ለአገልግሎት እያበቃ ነው – ዶ/ር መሀመድ ኑርዬ