በዚህ መሰረትም ከቀኑ 10 ሰዓት ላይ መቻል ከወልቂጤ ከተማ ጨዋታቸውን የሚያደርጉ ሲሆን÷ ሀዲያ ሆሳዕና
ከአዳማ ከተማ ምሽት 1 ሰዓት ላይ ይጫወታሉ፡፡
ፕሪሚየር ሊጉን ቅዱስ ጊዮርጊስ በ22 ነጥብ ሲመራ ኢትዮጵያ መድን በግብ ክፍያ ተበልጦ በተመሳሳይ 22 ነጥብ ሁለተኛ በመሆን ይከተላል፡፡
የቅዱስ ጊዮርጊሱ ኢስማኤል ኦሮ- አጉሮ በ11 ጎል በከፍተኛ ጎል አግቢነት ሲመራ÷ የወልቂጤ ከተማው ጌታነህ ከበደ
በ10 ጎል ይከተላል፡፡
የፋሲል ከነማው ፍቃዱ አለሙ እና የድሬዳዋ ከተማ ቢኒያም ጌታቸው 7 ጎሎችን በማስቆጠር 3ኛ እና 4ኛ ደረጃን ይዘዋል፡፡
መርሐ ግብሩ ቀጥሎ÷ ማክሰኞ ቀን 10 ሰዓት ድሬዳዋ ከተማ ከወላይታ ዲቻ፣ ምሽት 1 ሰዓት ሲዳማ ቡና ከ ባህርዳር ከተማ ጫዋታቸውን እንደሚያደርጉ ከሊግ ኩባንያው ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

More Stories
ማንቸስተር ዩናይትድ ግብ ጠባቂ አስፈረመ
ማንቸስተር ዩናይትድ አንድሬ ሳንቶስን አስፈረመ
የ2018 የCBE የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ እና የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ፕሪሚየር ሊግ ውድድርን በማሸነፍ ሁለት ዋንጫ ላነሳው የሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ ክልሉ ያዘጋጀውን የዕውቅናና የሽልማት ፕሮግራም ዛሬ ሰኞ ሐምሌ 06/2018 ከቀኑ 12፡00 ጀምሮ በሀዋሳ ሀይሌ ሪዞርት ይካሄዳል።