የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት አዲስ የአመራር ሽግሽግ እና ሹመት አደረገ

በዚህም መሰረት፡-

1- ኦላዶ ኦሎ – የወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ

2- ዶ/ር ቦጋሌ ቦሼ – የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ

3- ፈቃዴሥላሴ ቤዛ – የፕላን ቢሮ ኃላፊ

4- ኤካል ነትር ኤኬንጎ – የፕሬዚዳንቱ የመሰረተ ልማት ዘርፍ አማካሪ

5- ዶ/ር ብርሃኑ ጌቦ – በትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ የትራንስፖርት ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ

6- ሃልጌዮ ጂሎ – በፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ኃብት ልማት ቢሮ የመልካም አስተዳደር ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ

7- እታገኝ ኃ/ማሪያም – በመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ የሚዲያ ሞንተሪንግ ዘርፍ ም/ቢሮ ኃላፊ

8- ተፈሪ ሜንታ – በመንግስት ኮሙኒኬሽን ቢሮ የአስተዳደርና ፋይናንስ ዘርፍ ኃላፊ

9- አርሻሎ አርከል – በሰላምና ፀጥታ ቢሮ የግጭት አፈታትና መከላከል ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ

10- ዘርፉ አጥናፉ – የህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ኃላፊ

11- ⁠ታምራት አሰፋ – በፖሊስ ጥናትና ምርምር ኢንስቲትዩት የኢኮኖሚ ዘርፍ ምክትል ዳይሬክተር

12- ተገኑ ግርማ – በፖሊስ ጥናትና ምርምር ኢንስቲትዩት የማህበራዊ ዘርፍ ምክትል ዳይሬክተር

13- ⁠ጎበዜ ጎአ – በፖሊስ ጥናት ኢንስቲትዩት ጥናትና ምርምር የመልካም አስተዳደር ዘርፍ ምክትል ዳይሬክተር

14- አሰፋ ወዳጆ – በፖሊስ ጥናት ኢንስቲትዩት ጥናትና ምርምር የፖሊስ አስተምሮት እና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ምክትል ዳይሬክተር

15- መስከረም ማልጌ – ⁠በመንግስት ተጠሪ ጽ/ቤት የሰዉ ሃብት ልማት ዘርፍ ኃላፊ

16- ⁠ዘላለም ዘርሁን – በመንግስት ተጠሪ ጽ/ቤት ምክትል ዘርፍ አማካሪ

17- ⁠ዶ/ር ጌትነት በጋሻዉ – በንግድና ገበያ ልማት ቢሮ የሬጉላቶሪ ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ

18- ⁠መልካሙ ቶንቼ – የንግድና ገበያ ልማት አስተዳደርና ፋይናንስ ዘርፍ ኃላፊ

19- ⁠አጉኔ አሾሌ – በጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር

20- ⁠ብርሃኑ ጅፋሬ – በወጣቶችና ስፖርት ቢሮ አስተዳደርና ፋይናንስ ዘርፍ ኃላፊ

21- አፀደ አይዛ – የ⁠ህብረት ሥራ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር

22- ⁠ሣሙኤል ፎላ – የወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ ዳይሬክተር

23- ሄለን ዮሐንስ – የማዕድን እና ኢነርጂ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር

24- ⁠አድማሱ ባላ – የመንገዶች ባለሥልጣን ምክትል ሥራ አስኪያጅና የመንገድ ግንባታና ጥገና ዋና ሥራ ሂደት ባለቤት

25- ⁠ዘነበ ዛራ – የመንገዶች ባለሥልጣን ምክትል ሥራ አስኪያጅና የግብአት አቅርቦትና አስተዳደር ደጋፍ ሥራ ሂደት ባለቤት

26- ⁠ስማገኝ ዳንሳ – የመንገዶች ባለሥልጣን ልማት ዕቅድ ክትትልና ግብረመልስ ደጋፊ ሥራ ሂደት ባለቤት

27- አብዮት ሸጋ – የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኢንዱ/ት/ዘ/ምክትል ቢሮ ኃላፊ

ምንጭ፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጽህፈት ቤት