በምክር ቤቱ የ2016 አፈፃፀም ሪፖርት እና የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ የቀረበ ሲሆን በቀረበው የአፈፃፀም ሪፖርት እና ዕቅድ ዙሪያ ምክር ቤቱ አስተያየት በመስጠት በሙሉ ድምፅ አጽድቋል።
እየተካሄደ ባለው የሽግግር ምክርቤት መደበኛ ጉባኤ በዞኑ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ የተዘጋጀ ዶክመንተሪ ፊልም ለእይታ ቀርቦ አስተያየት ተሰጥቶበታል።
የባስኬቶ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ኢንጂነር ፍሬው ፍሻለው የዞኑ አስተዳደር ምክር ቤት የ2016 በጀት ዓመት ማጠቃለያ አፈፃፀም ሪፖርትና የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ ለምክር ቤቱ ቀርቦ በሙሉ ድምፅ ጸድቋል።
ምክር ቤቱ የተለያዩ ሹመቶችንና የ2017 ረቂቅ በጀት ተወያይቶ እንደሚያጸድቅ ይጠበቃል።
ዘጋቢ: አወል ከድር – ከሳውላ ጣቢያችን

More Stories
በጎፋ ዞን የዑባ ደብረፀሐይ ወረዳ የብልጽግና ፓርቲ አባላትና ደጋፊዎች ፓርቲውን በሀብት ለማጠናከር ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ
የጓሮ አትክልትና የተለያዩ ሰብሎችን በማልማት የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ መቻላቸውን በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የሶያሜ ቀበሌ አርሶአደሮች ተናገሩ
በከተማው በተያዘው በጀት ዓመት በ5 ወራት ውስጥ 1 ቢሊየን 5 ሚሊዮን ብር ገቢ መሰብሰብ መቻሉን የአርባምንጭ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች መምሪያ አስታወቀ