በምክር ቤቱ የ2016 አፈፃፀም ሪፖርት እና የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ የቀረበ ሲሆን በቀረበው የአፈፃፀም ሪፖርት እና ዕቅድ ዙሪያ ምክር ቤቱ አስተያየት በመስጠት በሙሉ ድምፅ አጽድቋል።
እየተካሄደ ባለው የሽግግር ምክርቤት መደበኛ ጉባኤ በዞኑ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ የተዘጋጀ ዶክመንተሪ ፊልም ለእይታ ቀርቦ አስተያየት ተሰጥቶበታል።
የባስኬቶ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ኢንጂነር ፍሬው ፍሻለው የዞኑ አስተዳደር ምክር ቤት የ2016 በጀት ዓመት ማጠቃለያ አፈፃፀም ሪፖርትና የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ ለምክር ቤቱ ቀርቦ በሙሉ ድምፅ ጸድቋል።
ምክር ቤቱ የተለያዩ ሹመቶችንና የ2017 ረቂቅ በጀት ተወያይቶ እንደሚያጸድቅ ይጠበቃል።
ዘጋቢ: አወል ከድር – ከሳውላ ጣቢያችን

More Stories
ለህብረተሰቡ ፈጣን እና ቀልጣፋ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን የሀላባ ቁሊቶ ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት አስታወቀ
የተጀመሩ የኢኒሼቲቭ ሥራዎች አበረታች ውጤት እያመጡ መሆኑ ተገለጸ
የሚዛን ኤፍ.ኤም ወጣቶች የእረፍት ጊዜያቸውን ካልባሌ ቦታዎች በማራቅ በንባብና በጥናት ላይ እንዲያሳልፉ ትልቅ ዕድል መፍጠሩን ገለፀ