የስልጤ ልማት ማህበር (ስልማ) አባላትና ደጋፊዎች የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር አካሄዱ

የስልጤ ልማት ማህበር (ስልማ) አባላትና ደጋፊዎች የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር አካሄዱ

”የምትተክል ሀገር የሚያጸና ትውልድ” በሚል መሪ ቃል ከ10 ሺዎች የሚልቁ በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገራት የሚኖሩ የስልጤ ልማት ማህበር (ስልማ) አባላትና ደጋፊዎች በዞኑ ወራቤ ከተማ አስተዳደር ቡርቃ ጋፋት ቀበሌ በቡርቃ ተፋሰስ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አካሄዱ።

በመርሐ ግብሩ የፌደራልና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ አመራሮችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተው የአካባቢ ጥበቃ ተግባራት እንደሚያከናውኑ ይጠበቃል።

ዘጋቢ፡ አብደላ በድሩ