የስልጤ ልማት ማህበር (ስልማ) አባላትና ደጋፊዎች የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር አካሄዱ
”የምትተክል ሀገር የሚያጸና ትውልድ” በሚል መሪ ቃል ከ10 ሺዎች የሚልቁ በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገራት የሚኖሩ የስልጤ ልማት ማህበር (ስልማ) አባላትና ደጋፊዎች በዞኑ ወራቤ ከተማ አስተዳደር ቡርቃ ጋፋት ቀበሌ በቡርቃ ተፋሰስ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አካሄዱ።
በመርሐ ግብሩ የፌደራልና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ አመራሮችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተው የአካባቢ ጥበቃ ተግባራት እንደሚያከናውኑ ይጠበቃል።
ዘጋቢ፡ አብደላ በድሩ
More Stories
የመልካም አስተዳደር ችግሮች ተቀርፈው ህብረተሰቡ ተገቢ አገልግሎት እንዲያገኝ መስራት እንደሚገባ ተገለጸ
በጉራጊኛ ቋንቋ የሚጻፉ መጽሐፍት ለቋንቋው እድገት፣ መልማት፣ መበልጸግና ወደ ትውልዱ ለማድረስ ከፍተኛ አስተዋጽኦ አላቸው – ረዳት ፕሮፌሰር ካሚል ኑረዲን
የ”ባለ ካዳቤ” በዓል የዕርቅ፣ የፍቅር፣ የአንድነትና የብርሃን ተምሳሌት መሆኑ ተገለጸ