የስልጤ ልማት ማህበር (ስልማ) አባላትና ደጋፊዎች የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር አካሄዱ
”የምትተክል ሀገር የሚያጸና ትውልድ” በሚል መሪ ቃል ከ10 ሺዎች የሚልቁ በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገራት የሚኖሩ የስልጤ ልማት ማህበር (ስልማ) አባላትና ደጋፊዎች በዞኑ ወራቤ ከተማ አስተዳደር ቡርቃ ጋፋት ቀበሌ በቡርቃ ተፋሰስ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አካሄዱ።
በመርሐ ግብሩ የፌደራልና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ አመራሮችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተው የአካባቢ ጥበቃ ተግባራት እንደሚያከናውኑ ይጠበቃል።
ዘጋቢ፡ አብደላ በድሩ

More Stories
ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊ፣ ፍትሐዊና ዴሞክራሲያዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ የፍትህና የጸጥታ ዘርፍ አመራሮችና ባለሙያዎች ሚና የላቀ መሆኑ ተገለጸ
ከአየር ንብረት ተፅዕኖ ጋር እየተስተዋሉ ያሉትን ችግሮች ለመከላከል ሁሉም የበኩሉን ሊወጣ እንደሚገባ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አካባቢ ጥበቃና የአየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን አስታወቀ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ ከግብርና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በክልሉ ለሚገኙ የዘርፉ ባለሙያዎች ስልጠና መስጠት ጀመረ