የስልጤ ልማት ማህበር (ስልማ) አባላትና ደጋፊዎች የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር አካሄዱ
”የምትተክል ሀገር የሚያጸና ትውልድ” በሚል መሪ ቃል ከ10 ሺዎች የሚልቁ በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገራት የሚኖሩ የስልጤ ልማት ማህበር (ስልማ) አባላትና ደጋፊዎች በዞኑ ወራቤ ከተማ አስተዳደር ቡርቃ ጋፋት ቀበሌ በቡርቃ ተፋሰስ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አካሄዱ።
በመርሐ ግብሩ የፌደራልና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ አመራሮችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተው የአካባቢ ጥበቃ ተግባራት እንደሚያከናውኑ ይጠበቃል።
ዘጋቢ፡ አብደላ በድሩ

More Stories
በጎፋ ዞን በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥና ጥራትና ተዓማኒነት ያለው የፍትህ አገልግሎት በመስጠት ረገድ ውጤታማ ተግባራት መከናወናቸውን የዞኑ ፍትህ መምሪያ አስታወቀ
ለህብረተሰቡ ፈጣን እና ቀልጣፋ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን የሀላባ ቁሊቶ ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት አስታወቀ
የተጀመሩ የኢኒሼቲቭ ሥራዎች አበረታች ውጤት እያመጡ መሆኑ ተገለጸ