ምክር ቤቱ የአንድ አባል ያለመከሰስ መብት አነሳ

ምክር ቤቱ የአንድ አባል ያለመከሰስ መብት አነሳ

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት የአቶ መዚድ ረሀማቶን ያለመከሰስ መብት በ3 ድምፅ ተአቅቦ በአብላጫ ድምፅ አንስቷል፡፡

አባሉ ያለመከሰስ መብታቸው የተነሳው የተጠረጠሩበት የሙስና ወንጀል ከባድ በመሆኑ ነው ብሏል የምክር ቤቱ የህግና አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ።

ዘጋቢ፡ ማሬ ቃጦ