ዜና ምክር ቤቱ የአንድ አባል ያለመከሰስ መብት አነሳ ምክር ቤቱ የአንድ አባል ያለመከሰስ መብት አነሳ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት የአቶ መዚድ ረሀማቶን ያለመከሰስ መብት በ3 ድምፅ ተአቅቦ በአብላጫ ድምፅ አንስቷል፡፡ አባሉ ያለመከሰስ መብታቸው የተነሳው የተጠረጠሩበት የሙስና ወንጀል ከባድ በመሆኑ ነው ብሏል የምክር ቤቱ የህግና አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ። ዘጋቢ፡ ማሬ ቃጦ Continue Reading Previous በደቡብ ኦሞና ኣሪ ዞኖች መካከል የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተካሄደNext የመንግስትን ጠንካራና ደካማ ጎኖች በማሳየት ቅንጅታዊ አስራርን በመከተል ውጤታማ ሥራ መሰራት መቻሉ ተጠቆመ More Stories ዜና በኮሬ ዞን የአስፈጻሚ መሥሪያ ቤቶች መልሶ የማደራጀት ምክክር መድረክ ተካሄደ ዜና በአጋር ድርጅቶች የሚተገበሩ ፕሮጀክቶች የመንግስት የልማት ክፍተት በመሙላት የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ያላቸው ፋይዳ ከፍተኛ መሆኑ ተገለፀ ዜና በሌማት ትሩፋት ከቤት ፍጆታ ባለፈ ለገበያ በማቅረብ ተጠቃሚ መሆናቸውን የምዕራብ አባያ ወረዳ አርሶ አደሮች ገለፁ
More Stories
በኮሬ ዞን የአስፈጻሚ መሥሪያ ቤቶች መልሶ የማደራጀት ምክክር መድረክ ተካሄደ
በአጋር ድርጅቶች የሚተገበሩ ፕሮጀክቶች የመንግስት የልማት ክፍተት በመሙላት የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ያላቸው ፋይዳ ከፍተኛ መሆኑ ተገለፀ
በሌማት ትሩፋት ከቤት ፍጆታ ባለፈ ለገበያ በማቅረብ ተጠቃሚ መሆናቸውን የምዕራብ አባያ ወረዳ አርሶ አደሮች ገለፁ