ዜና ምክር ቤቱ የአንድ አባል ያለመከሰስ መብት አነሳ ምክር ቤቱ የአንድ አባል ያለመከሰስ መብት አነሳ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት የአቶ መዚድ ረሀማቶን ያለመከሰስ መብት በ3 ድምፅ ተአቅቦ በአብላጫ ድምፅ አንስቷል፡፡ አባሉ ያለመከሰስ መብታቸው የተነሳው የተጠረጠሩበት የሙስና ወንጀል ከባድ በመሆኑ ነው ብሏል የምክር ቤቱ የህግና አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ። ዘጋቢ፡ ማሬ ቃጦ Continue Reading Previous በደቡብ ኦሞና ኣሪ ዞኖች መካከል የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተካሄደNext የመንግስትን ጠንካራና ደካማ ጎኖች በማሳየት ቅንጅታዊ አስራርን በመከተል ውጤታማ ሥራ መሰራት መቻሉ ተጠቆመ More Stories ዜና በክልሉ ከተለያዩ መገናኛ ብዙኃን የተውጣጡ የሚዲያ ባለሙያዎች ቡድን በሚዛን አማን ከተማ አረንጓዴ አሻራ አሳረፉ ዜና የሲዳማ ክልላዊ መንግሥት 5ኛ አመት የምስረታ በዓል በተለያዩ ስነ ስርዓቶች እየተከበረ ነው ዜና በክልሉ በተያዘው የበልግ ወቅት በኩታገጠም ሩዝና በቆሎ እያለሙ ያሉ አርሶአደሮች ተስፋ ሰጪ የሆነ የምርት ውጤት እንድናይ አስችሎናል አሉ።
More Stories
በክልሉ ከተለያዩ መገናኛ ብዙኃን የተውጣጡ የሚዲያ ባለሙያዎች ቡድን በሚዛን አማን ከተማ አረንጓዴ አሻራ አሳረፉ
የሲዳማ ክልላዊ መንግሥት 5ኛ አመት የምስረታ በዓል በተለያዩ ስነ ስርዓቶች እየተከበረ ነው
በክልሉ በተያዘው የበልግ ወቅት በኩታገጠም ሩዝና በቆሎ እያለሙ ያሉ አርሶአደሮች ተስፋ ሰጪ የሆነ የምርት ውጤት እንድናይ አስችሎናል አሉ።