የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ ዛሬ ይጀምራል

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ ዛሬ ይጀምራል

ሀዋሳ፡ ሐምሌ 17/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ አመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባኤውን ዛሬ ማካሄድ ይጀምራል።

ዘጋቢ፡ ማሬ ቃጦ