ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው በክልሉ ምክር ቤት የተዘጋጀውን የፎቶ አውደ ርዕይ መርቀው ከፈቱ
ሀዋሳ፡ ሐምሌ 17/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው በክልሉ ምክር ቤት የተዘጋጀውን የፎቶ አውደ ርዕይ መርቀው ከፍተዋል።
አውደ ርዕዩ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎ እና ሌሎችም የምክር ቤት አባላት በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የተከናወኑ የልማት ሥራዎች የመስክ ምልከታ ላይ ያተኮረ ነው።
More Stories
ፈጣንና ቀልጣፋ መረጃን ተጀራሽ በማድረግ የመንግስትና የማህበረሰቡን ተግባቦት ይበልጥ ለማጠናከር የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ሚና የጎላ መሆኑ ተጠቆመ
ሀገር አቀፍ የጥናትና ምርምር ኮንፍረንስ በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው
በ17 ነጥብ 5 ሄክታር መሬት ላይ የሞሪንጋ ጂን ባንክ ለማቋቋም ታቅዶ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ