ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው በክልሉ ምክር ቤት የተዘጋጀውን የፎቶ አውደ ርዕይ መርቀው ከፈቱ
ሀዋሳ፡ ሐምሌ 17/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው በክልሉ ምክር ቤት የተዘጋጀውን የፎቶ አውደ ርዕይ መርቀው ከፍተዋል።
አውደ ርዕዩ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎ እና ሌሎችም የምክር ቤት አባላት በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የተከናወኑ የልማት ሥራዎች የመስክ ምልከታ ላይ ያተኮረ ነው።
More Stories
በክልሉ ከተለያዩ መገናኛ ብዙኃን የተውጣጡ የሚዲያ ባለሙያዎች ቡድን በሚዛን አማን ከተማ አረንጓዴ አሻራ አሳረፉ
የሲዳማ ክልላዊ መንግሥት 5ኛ አመት የምስረታ በዓል በተለያዩ ስነ ስርዓቶች እየተከበረ ነው
በክልሉ በተያዘው የበልግ ወቅት በኩታገጠም ሩዝና በቆሎ እያለሙ ያሉ አርሶአደሮች ተስፋ ሰጪ የሆነ የምርት ውጤት እንድናይ አስችሎናል አሉ።