የሲዳማ ክልላዊ መንግሥት የ4ኛ አመት የምስረታ በዓል በሀዋሳ ከተማ እየተከበረ ነው
ሀዋሳ፡ ሰኔ 27/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የሲዳማ ክልላዊ መንግሥት የ4ኛ አመት የምስረታ በዓል በሀዋሳ ከተማ እየተከበረ ይገኛል፡፡
በበዓሉ ላይ የክልሉ ፕሬዝዳንት አቶ ደስታ ሌዳሞን ጨምሮ የምክርቤት ዋና አፈጉባኤ ወ/ሮ ፋንታዬ ከበደ፣ ጠቅላይ ፍርድቤት ፕሬዝዳንት አቶ ደምሴ ዱላቻ፣ የብልጽግና ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አብርሃም ማርሻሎ እና የተለያዩ ቢሮ ኃላፊዎች፣ የዞኖች፣ የወረዳዎች እና የከተማ አስተዳደሮች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው የተለያዩ ህብረተሰብ ክፍል በክብረ በዓሉ ላይ ተገኝተዋል።
በበዓሉ ላይ የክልሉና የፌዴራል ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች እንዲሁም የማህበረሰብ ተወካዮች ተገኝተዋል ።
ዘጋቢ፡ ጀማል የሱፍ
More Stories
የህብረተሰቡን ጤና ለማጎልበት የዘርፉን ተግባራት በተገቢው ለማሳካት ከምንጊዜውም በተሻለ በቁርጠኝነት እየተሰራ መሆኑን የማዕከላዊ ክልል ጤና ቢሮ አስታወቀ
የህዝቡን የልማት ፍላጎቶች ለማሟላትና መንግስታዊ አገልግሎቶችን በተገቢው ለመስጠት የውስጥ ገቢ ግብርን አማጦ ለመሰብሰብ በልዩ ትኩረት እንደሚሰራ ተገለጸ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የዘንድሮ አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በይፋ ተጀመረ