የሲዳማ ክልላዊ መንግሥት የ4ኛ አመት የምስረታ በዓል በሀዋሳ ከተማ እየተከበረ ነው
ሀዋሳ፡ ሰኔ 27/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የሲዳማ ክልላዊ መንግሥት የ4ኛ አመት የምስረታ በዓል በሀዋሳ ከተማ እየተከበረ ይገኛል፡፡
በበዓሉ ላይ የክልሉ ፕሬዝዳንት አቶ ደስታ ሌዳሞን ጨምሮ የምክርቤት ዋና አፈጉባኤ ወ/ሮ ፋንታዬ ከበደ፣ ጠቅላይ ፍርድቤት ፕሬዝዳንት አቶ ደምሴ ዱላቻ፣ የብልጽግና ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አብርሃም ማርሻሎ እና የተለያዩ ቢሮ ኃላፊዎች፣ የዞኖች፣ የወረዳዎች እና የከተማ አስተዳደሮች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው የተለያዩ ህብረተሰብ ክፍል በክብረ በዓሉ ላይ ተገኝተዋል።
በበዓሉ ላይ የክልሉና የፌዴራል ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች እንዲሁም የማህበረሰብ ተወካዮች ተገኝተዋል ።
ዘጋቢ፡ ጀማል የሱፍ

More Stories
በከምባታ ዞን ሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ስርአት (E-LMIS) ምዝገባ በይፋ መጀመሩን የከተማው ኢንተርፕራይዝና ሥራ ዕድል ፈጠራ ጽህፈት ቤት አስታወቀ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሆሳዕና ከተማ ሰኔ 11 ቀን 2018 ዓ.ም በተከሰተው ድንገተኛ የእሳት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ ተደረገ
ህብረተሰቡ የኤሌክትሪክ መስመሮችን ጨምሮ ለእሳት አደጋ መንስኤ የሚሆኑ የመጠቀሚያ ዕቃዎችን በጥንቃቄ በመጠቀም በሰው ህይወት እና ንብረት ላይ የሚደርሰውን ጉዳት መከላከል እንደሚገባ ተገለጸ