በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የምስራቅ ጉራጌ ዞን የልማት፣ የምስረታና የኢንቨስትመንት ፎረም በቡታጅራ ስታዲየም በልዩ ልዩ ዝግጅቶች በድምቀት በመካሄድ ላይ ነው
በመርሐ ግብሩ ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው፣ የክልሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎ፣ የክልሉ መንግስት ዋና ተጠሪ ዶ/ር ዲላሞ ኦቶሬ፣ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አንተነህ ፍቃዱ፣ የፌደራልና የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል፡፡
በመርሃግብሩ ላይ አዲሲቷን የምስራቅ ጉራጌ ዞን በላቀ ህዝባዊ ትብብርና ተሳትፎ ለማሳደግ እንዲሁም ዞኑ ያሉትን እምቅ አቅሞችን እና ፀጋዎችን ለማስተዋወቅ ዓላማን ያደረጉ ልዩ ልዩ ሁነቶች በመካሄድ ላይ ናቸው።
More Stories
የክልሉ መንግስት ከምን ጊዜም በላይ ህዝቡን ለማገልገል ዝግጁ ነው -ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው(ዶ/ር)
የጎፋ ዞን ሕዝብ ምክር ቤት 4ኛ ዙር መርሃ-ግብር 12ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ይገኛል
ከ19ሺህ በላይ ወጣቶች ቋሚና ጊዜያዊ የስራ ዕድል ተፈጥሮላቸው ወደ ተግባር መግባታቸውን ተገለጸ