የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው የምስራቅ ጉራጌ ዞን የልማት፣ የምስረታና የኢንቨስትመንት ፎረም አስመልክቶ በቡታጅራ ከተማ ታላቁን የጎዳና ላይ ሩጫ አስጀመሩ
“ኑ! ለምስራቅ ጉራጌ ዞን ልማት በጋራ እንሩጥ” በሚል መርህ እየተካሄደ በሚገኘው የሩጫ መርሃ-ግብር ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው፣ የክልሉ መንግስት ዋና ተጠሪ ዶ/ር ዲላሞ ኦቶሬ፣ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አንተነህ ፍቃዱ፣ የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እና ታዋቂ አትሌቶች ተገኝተዋል።
የምስራቅ ጉራጌ ዞን የልማት፣ የምስረታና የኢንቨስትመንት ፎረም በቡታጅራ ከተማ በልዩ ልዩ ዝግጅቶች በድምቀት እየተከናወነ ይገኛል።
More Stories
የሆሳዕና ወርልድ ብራይት ኮሌጅ ለ6ኛ ዙር በድፕሎማ፣በመጀመሪያ ድግሪና በሁለተኛ ድግሪ በተለያዩ የስልጠና መርሃ ግብሮች ያሰለጠናቸውን 2ሺ783 ተማሪዎችን እያስመረቀ ነው
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በጎፋ ዞን በመሬት መንሸራተት ጉዳት የደረሰባቸውን ዜጎች በስፍራው ተገኝተው አፅናኑ
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ከንቾ ሻቻ ጎዚዲ ቀበሌ በተከሰተው የመሬት መንሽራት አደጋ ምክንያት ህይወታቸውን ያጡ ወገኖቻችንን በማሰብ ከሐምሌ 20/2016 ዓ.ም ጀምሮ ለ3 ተከታታይ ቀናት ብሔራዊ የሀዘን ቀን ታውጇል