የትራፊክ አደጋን ለመከላከልና ለመቀነስ እንዲሁም የመንገድ ደህንነት ላይ የተሻለ ግንዛቤ ለማስጨበጥ ያለመ ክልል አቀፍ የንቅናቄ መድረክ በአርባምንጭ ከተማ እየተካሄደ ነው
ንቅናቄው ”ከመንገድ ትራፊክ አደጋ እንጠንቀቅ፤ ምትክ የሌለውን የሰው ህይወት እና ንብረት ከጉዳት እንጠብቅ” በሚል መሪ ቃል ነው እየተካሄደ ያለው።
በመድረኩ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የትራፊክ ደህንነት ባለሙያዎች እና ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።
ንቅናቄውን ያዘጋጀው የክልሉ የትራንስፖርት እና መንገድ ልማት ቢሮ ነው።
ዘጋቢ: ጀማል የሱፍ

                
                                        
                                        
                                        
                                        
More Stories
በኮሪደር ልማት፣ የመንገድ ግንባታ እና ተያያዥ ስራዎች በፍጥነት እንዲጠናቀቁ የጠቅላላ ተቋራጮች እና የአገልግሎት ተቋማት ትጋትና ቁርጠኝነት የሚበረታታ መሆኑ ተገለጸ
በሴቶች ላይ የሚደርሱ ማህበራዊ ጫናዎችን ለመከላከል የኢኮኖሚ ባለቤት እንዲሆኑ ለማስቻል ሁሉም ባለድርሻ አካላላት ትኩረት ሊሰጡ እንደሚገባ ተገለፀ
ትምህርት ቤቶች የዉስጥ ገቢያቸዉን በማሳደግ የግብዓት ችግሮችን በመቅረፍ ምቹ የመማር ማስተማር ከባቢን መፍጠር እንዳለባቸዉ ተገለፀ