የትራፊክ አደጋን ለመከላከልና ለመቀነስ እንዲሁም የመንገድ ደህንነት ላይ የተሻለ ግንዛቤ ለማስጨበጥ ያለመ ክልል አቀፍ የንቅናቄ መድረክ በአርባምንጭ ከተማ እየተካሄደ ነው
ንቅናቄው ”ከመንገድ ትራፊክ አደጋ እንጠንቀቅ፤ ምትክ የሌለውን የሰው ህይወት እና ንብረት ከጉዳት እንጠብቅ” በሚል መሪ ቃል ነው እየተካሄደ ያለው።
በመድረኩ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የትራፊክ ደህንነት ባለሙያዎች እና ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።
ንቅናቄውን ያዘጋጀው የክልሉ የትራንስፖርት እና መንገድ ልማት ቢሮ ነው።
ዘጋቢ: ጀማል የሱፍ

More Stories
የቅድመ በሽታ መከላከል ተግባራትን በአግባቡ በመፈፀም ጤናማ ትውልድ ለመፍጠር በሚደረጉ ጥረቶች ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ተገለፀ
የሸዋል ዒድ (ቀሊ ፍቼ) ባህላዊ ስርዓት በስልጤ
ሁሉም ሰው ዴሞክራሲያዊ መብቱን ተጠቅሞ በቀጣይ የሚያስተዳድረውን መንግስት መምረጥ እንዲችል የምርጫ ካርድ በወቅቱ መያዝ እንደሚጠበቅበት ተገለጸ