የትራፊክ አደጋን ለመከላከልና ለመቀነስ እንዲሁም የመንገድ ደህንነት ላይ የተሻለ ግንዛቤ ለማስጨበጥ ያለመ ክልል አቀፍ የንቅናቄ መድረክ በአርባምንጭ ከተማ እየተካሄደ ነው
ንቅናቄው ”ከመንገድ ትራፊክ አደጋ እንጠንቀቅ፤ ምትክ የሌለውን የሰው ህይወት እና ንብረት ከጉዳት እንጠብቅ” በሚል መሪ ቃል ነው እየተካሄደ ያለው።
በመድረኩ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የትራፊክ ደህንነት ባለሙያዎች እና ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።
ንቅናቄውን ያዘጋጀው የክልሉ የትራንስፖርት እና መንገድ ልማት ቢሮ ነው።
ዘጋቢ: ጀማል የሱፍ

More Stories
ሀገራዊ ምክክር፤ የመደማመጥ፣ የመግባባትና የጠንካራ ሀገረ መንግሥት ግንባታ መሠረት ነው!
ከ23 ሚሊየን በላይ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞች እንደሚተከሉ ተገለጸ
በግንቦት እና ሰኔ 2018 ዓ.ም ወራት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ፣ በቱሪዝም፣ በአረንጓዴ ዐሻራ፣ በዲጂታል ኢትዮጵያ፣ በሀገር በቀል ሪፎርም እና ቀጣናዊ ዲፕሎማሲ ዙሪያ ላይ ያተኮሩ የተለያዩ ከፍተኛ የሥራ ክንውኖችን አድርገዋል።