የትራፊክ አደጋን ለመከላከልና ለመቀነስ እንዲሁም የመንገድ ደህንነት ላይ የተሻለ ግንዛቤ ለማስጨበጥ ያለመ ክልል አቀፍ የንቅናቄ መድረክ በአርባምንጭ ከተማ እየተካሄደ ነው
ንቅናቄው ”ከመንገድ ትራፊክ አደጋ እንጠንቀቅ፤ ምትክ የሌለውን የሰው ህይወት እና ንብረት ከጉዳት እንጠብቅ” በሚል መሪ ቃል ነው እየተካሄደ ያለው።
በመድረኩ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የትራፊክ ደህንነት ባለሙያዎች እና ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።
ንቅናቄውን ያዘጋጀው የክልሉ የትራንስፖርት እና መንገድ ልማት ቢሮ ነው።
ዘጋቢ: ጀማል የሱፍ

More Stories
የግብርና ምርትና ምርታማነትን ለመጨመር የምርጥ ዘር ብዜት ስራን በራስ አቅም ተደራሽ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምርጥ ዘር ድርጅት አስታወቀ
በበልግ አዝመራ ከሚከናወኑ የግብርና ስራዎች ከ70 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ለማግኘት ታቅዷል – አቶ ማስረሻ በላቸው
የመንግሥትን የልማት ክፍተቶችን ለመሙላት የሚሰሩ የማህበረሰብ ልማት ድርጅቶች የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት በተሻለ ለማረጋገጥ በቅንጅት ሊሰሩ ይገባል – አምባሳደር ፍጹም አረጋ