የስቅለት በዓል በሀዋሳ ከተማ ቅዱስ ገብርኤል ደብረ ምህረት ገዳም
ሀዋሳ፡ ሚያዝያ 25/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የስቅለት በዓል በሀዋሳ ከተማ ቅዱስ ገብርኤል ደብረ ምህረት ገዳም በጾም፣ በጸሎት እና ስግደት በእምነቱ ተከታዮች በድምቀት እየተከበረ ይገኛል፡፡
የስቅለት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በጾም፣ በጸሎት፣ በስግደት እንዲሁም በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስርዓቶች እየተከበረ ይገኛል፡፡
የስቅለት በዓል የኢየሱስ ክርስቶስ ስቅለት የሚታሰብበት ዕለት ሲሆን በእለተ አርብ ያያቸው የስቃይ፣ መከራና እንግልት ጊዜያት ስለ ፍጹም ፍቅር ሲል እንደሆነ ይታመናል፡፡
ዘጋ፡ ብዙነሽ ዘውዱ

More Stories
በሁሉም ዘርፎች እንደሀገር አመርቂ ውጤቶች እየተዘመገቡ ነው – የቦንጋ ከተማ ነዋሪዎች
የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ስርዓትን በማዘመን የመረጃ ታማኝነትን ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ
ባለፉት ጊዜያት ከህዝብ ለተነሱ ጥያቄዎች መንግስት ምላሽ እየሰጠ መቆየቱ ተገለጸ