የስቅለት በዓል በሀዋሳ ከተማ ቅዱስ ገብርኤል ደብረ ምህረት ገዳም
ሀዋሳ፡ ሚያዝያ 25/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የስቅለት በዓል በሀዋሳ ከተማ ቅዱስ ገብርኤል ደብረ ምህረት ገዳም በጾም፣ በጸሎት እና ስግደት በእምነቱ ተከታዮች በድምቀት እየተከበረ ይገኛል፡፡
የስቅለት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በጾም፣ በጸሎት፣ በስግደት እንዲሁም በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስርዓቶች እየተከበረ ይገኛል፡፡
የስቅለት በዓል የኢየሱስ ክርስቶስ ስቅለት የሚታሰብበት ዕለት ሲሆን በእለተ አርብ ያያቸው የስቃይ፣ መከራና እንግልት ጊዜያት ስለ ፍጹም ፍቅር ሲል እንደሆነ ይታመናል፡፡
ዘጋ፡ ብዙነሽ ዘውዱ
More Stories
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የዘንድሮ አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በይፋ ተጀመረ
ባለፉት ዓመታት በተከናወነው የአረንጓዴ አሻራ የልማት ዘርፍ ተጠቃሚነት እየተረጋገጠ መምጣቱን የዳዉሮ ዞን ግብርና፣ የአካባቢ ጥበቃና ኅብረት ሥራ ልማት መምሪያ አስታወቀ
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎች የክልሉን አስፈፃሚ አካላት አመታዊ ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ ሁለተኛ ቀን ውሎ እንደቀጠለ ነው