የስቅለት በዓል በሀዋሳ ከተማ ቅዱስ ገብርኤል ደብረ ምህረት ገዳም
ሀዋሳ፡ ሚያዝያ 25/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የስቅለት በዓል በሀዋሳ ከተማ ቅዱስ ገብርኤል ደብረ ምህረት ገዳም በጾም፣ በጸሎት እና ስግደት በእምነቱ ተከታዮች በድምቀት እየተከበረ ይገኛል፡፡
የስቅለት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በጾም፣ በጸሎት፣ በስግደት እንዲሁም በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስርዓቶች እየተከበረ ይገኛል፡፡
የስቅለት በዓል የኢየሱስ ክርስቶስ ስቅለት የሚታሰብበት ዕለት ሲሆን በእለተ አርብ ያያቸው የስቃይ፣ መከራና እንግልት ጊዜያት ስለ ፍጹም ፍቅር ሲል እንደሆነ ይታመናል፡፡
ዘጋ፡ ብዙነሽ ዘውዱ

More Stories
ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊ፣ ፍትሐዊና ዴሞክራሲያዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ የፍትህና የጸጥታ ዘርፍ አመራሮችና ባለሙያዎች ሚና የላቀ መሆኑ ተገለጸ
ከአየር ንብረት ተፅዕኖ ጋር እየተስተዋሉ ያሉትን ችግሮች ለመከላከል ሁሉም የበኩሉን ሊወጣ እንደሚገባ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አካባቢ ጥበቃና የአየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን አስታወቀ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ ከግብርና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በክልሉ ለሚገኙ የዘርፉ ባለሙያዎች ስልጠና መስጠት ጀመረ