ሀዋሳ፡ ሚያዝያ 02/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) ታላቁን የረመዳን ወር ለ30 ቀናት ዱኣ በማድረግ፣ በጾምና በሰላት ያሳለፈው ህዝበ ሙስሊሙ፥ ኢድ አልፈጥርን በተለያዩ ሁነቶች እያከበረ ነው።
1 ሺህ 445ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል ኢትዮጵያን ጨምሮ በመላው ዓለም እየተከበረ ነው፡፡
በዓሉ በወራቤ ስታዲየም ሲከበር የዕምነቱ ተከታዮች የኢድ ሰላት ስነ-ስርዓት በማካሔድ፥ ከቤተሰብ፣ ዘመድ አዝማድ፣ ጎረቤቶቻቸው ጋር በመሆን በዓሉን በማክበር ላይ ናቸው፡፡
ዘጋቢ፡ ዘላለም ተስፋዬ

More Stories
እየተከናወነ ያለውን የኮሪደር ልማት ሥራ ከዳር ለማድረስ በሚደረገው ርብርብ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሙዱላ ከተማ አስተዳደር ገለፀ
በትምህርት ሴክተር የመረጃ አያያዝ ውጤታማነት ዙሪያ በኩረት እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ
ሁሉንም የመማሪያ መጻሕፍት ባለማግኘታቸው በትምህርታቸው ላይ ጫና እየፈጠረባቸው መሆኑን በጌዴኦ ዞን ይርጋጨፌ ወረዳ የቆንጋና ቆቄ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ተናገሩ