ሀዋሳ፡ ሚያዝያ 02/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) ታላቁን የረመዳን ወር ለ30 ቀናት ዱኣ በማድረግ፣ በጾምና በሰላት ያሳለፈው ህዝበ ሙስሊሙ፥ ኢድ አልፈጥርን በተለያዩ ሁነቶች እያከበረ ነው።
1 ሺህ 445ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል ኢትዮጵያን ጨምሮ በመላው ዓለም እየተከበረ ነው፡፡
በዓሉ በወራቤ ስታዲየም ሲከበር የዕምነቱ ተከታዮች የኢድ ሰላት ስነ-ስርዓት በማካሔድ፥ ከቤተሰብ፣ ዘመድ አዝማድ፣ ጎረቤቶቻቸው ጋር በመሆን በዓሉን በማክበር ላይ ናቸው፡፡
ዘጋቢ፡ ዘላለም ተስፋዬ

More Stories
ሀገራዊ ምክክር፤ የመደማመጥ፣ የመግባባትና የጠንካራ ሀገረ መንግሥት ግንባታ መሠረት ነው!
ከ23 ሚሊየን በላይ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞች እንደሚተከሉ ተገለጸ
በግንቦት እና ሰኔ 2018 ዓ.ም ወራት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ፣ በቱሪዝም፣ በአረንጓዴ ዐሻራ፣ በዲጂታል ኢትዮጵያ፣ በሀገር በቀል ሪፎርም እና ቀጣናዊ ዲፕሎማሲ ዙሪያ ላይ ያተኮሩ የተለያዩ ከፍተኛ የሥራ ክንውኖችን አድርገዋል።