አመራሮቹ የኢፍጣር ሥነ-ስርዓት አካሄዱ
ሀዋሳ: መጋቢት 12/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) በዶ/ር አለሙ ስሜ የተመራው የሱፐርቪዥን ቡድን በዱራሜ ከተማ የኢፍጣር ሥነ-ስርዓት አካሂዷል።
የኢፍጣር ሥነ-ስርዓቱን የግብርናና ገጠር ልማት ክላስተር፣ ከምባታ ዞን አስተዳደር እና ዱራሜ ከተማ አስተዳደር በጋራ በመሆን በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የግብርናና ገጠር ክላስተር አስተባባሪና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኡስማን መኖሪያ ቤት ተከናወኗል።
ዘጋቢ፡ ማሬ ቃጦ
More Stories
የህብረተሰቡን ጤና ለማጎልበት የዘርፉን ተግባራት በተገቢው ለማሳካት ከምንጊዜውም በተሻለ በቁርጠኝነት እየተሰራ መሆኑን የማዕከላዊ ክልል ጤና ቢሮ አስታወቀ
የህዝቡን የልማት ፍላጎቶች ለማሟላትና መንግስታዊ አገልግሎቶችን በተገቢው ለመስጠት የውስጥ ገቢ ግብርን አማጦ ለመሰብሰብ በልዩ ትኩረት እንደሚሰራ ተገለጸ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የዘንድሮ አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በይፋ ተጀመረ