አመራሮቹ የኢፍጣር ሥነ-ስርዓት አካሄዱ
ሀዋሳ: መጋቢት 12/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) በዶ/ር አለሙ ስሜ የተመራው የሱፐርቪዥን ቡድን በዱራሜ ከተማ የኢፍጣር ሥነ-ስርዓት አካሂዷል።
የኢፍጣር ሥነ-ስርዓቱን የግብርናና ገጠር ልማት ክላስተር፣ ከምባታ ዞን አስተዳደር እና ዱራሜ ከተማ አስተዳደር በጋራ በመሆን በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የግብርናና ገጠር ክላስተር አስተባባሪና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኡስማን መኖሪያ ቤት ተከናወኗል።
ዘጋቢ፡ ማሬ ቃጦ
More Stories
የኬሌ ከተማ አስተዳደር ለአቅመ ደካሞችና ወላጅ አልባ ህፃናት የአልባሳትና የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ
ማስተር አብነት ከበደ በጎፋ ዞን በመሬት መንሸራተት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ከ1 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ
“የአጉራሽን እጅ ነካሽ”