አመራሮቹ የኢፍጣር ሥነ-ስርዓት አካሄዱ
ሀዋሳ: መጋቢት 12/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) በዶ/ር አለሙ ስሜ የተመራው የሱፐርቪዥን ቡድን በዱራሜ ከተማ የኢፍጣር ሥነ-ስርዓት አካሂዷል።
የኢፍጣር ሥነ-ስርዓቱን የግብርናና ገጠር ልማት ክላስተር፣ ከምባታ ዞን አስተዳደር እና ዱራሜ ከተማ አስተዳደር በጋራ በመሆን በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የግብርናና ገጠር ክላስተር አስተባባሪና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኡስማን መኖሪያ ቤት ተከናወኗል።
ዘጋቢ፡ ማሬ ቃጦ

More Stories
በጎፋ ዞን የዑባ ደብረፀሐይ ወረዳ የብልጽግና ፓርቲ አባላትና ደጋፊዎች ፓርቲውን በሀብት ለማጠናከር ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ
የጓሮ አትክልትና የተለያዩ ሰብሎችን በማልማት የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ መቻላቸውን በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የሶያሜ ቀበሌ አርሶአደሮች ተናገሩ
በከተማው በተያዘው በጀት ዓመት በ5 ወራት ውስጥ 1 ቢሊየን 5 ሚሊዮን ብር ገቢ መሰብሰብ መቻሉን የአርባምንጭ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች መምሪያ አስታወቀ