አመራሮቹ የኢፍጣር ሥነ-ስርዓት አካሄዱ
ሀዋሳ: መጋቢት 12/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) በዶ/ር አለሙ ስሜ የተመራው የሱፐርቪዥን ቡድን በዱራሜ ከተማ የኢፍጣር ሥነ-ስርዓት አካሂዷል።
የኢፍጣር ሥነ-ስርዓቱን የግብርናና ገጠር ልማት ክላስተር፣ ከምባታ ዞን አስተዳደር እና ዱራሜ ከተማ አስተዳደር በጋራ በመሆን በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የግብርናና ገጠር ክላስተር አስተባባሪና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኡስማን መኖሪያ ቤት ተከናወኗል።
ዘጋቢ፡ ማሬ ቃጦ

More Stories
የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና አርባምንጭ ከተማን በመርታት ወደ አሸናፊነት ተመለሰ
በ7ኛዉ ጠቅላላ ምርጫ ህዝቡ በንቃት በመሳተፍ የሚፈልገውን መንግስት ለመምረጥ መዘጋጀት እንዳለበት ተገለጸ
ክልሉን የኢንዱስትሪ ማዕከል ለማድረግ እየተሰራ ነው – አቶ ስንታየሁ ወልደሚካኤል