በዶ/ር አለሙ ስሜ የተመራ የፌደራሉ ሱፐርቪዥን ቡድን በዳምቦያ ወረዳ የጥምር ግብርና ልማት ሥራን ጎበኘ
ሀዋሳ: መጋቢት 11/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) በትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስትር ዶ/ር ዓለሙ ስሜ የተመራ የፌደራሉ ሱፐርቪዥን ቡድን በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በከምባታ ዞን ዳምቦያ ወረዳ የጥምር ግብርና ልማት ሥራን ጎብኝቷል::
የሱፐርቪዥን ቡድኑ ከምባታ ዞን ዳምቦያ ወረዳ ሄጎ ቀበሌ በማር፣ በጥብቅ ደን፣ በዶሮ፣ በወተትና በጓሮ አትክልት ልማት ሥራ የተከናወኑ ተግባራትን ተመልክቷል::
More Stories
በ2016 የአረንጓዴ አሻራ አካል የሆነው ተራራ የማልማት ማስጀመሪያ መርሀ ግብር በጌዴኦ ዞን ዲላ ዙሪያ ወረዳ ጎላ ቀበሌ ተካሄደ
የታዳጊዎች የአዕምሮ ስነ-ጤና
የወቅቱ የአየር ጸባይ ለአረምና ነፍሳት ተባይ ምቹ ሁኔታ ሊፈጥር ስለሚችል የምርት ብክነት እንዳይከሰት ባለድርሻ አካላት የመከላከል ስራ በትኩረት እንዲሰሩ የሚዛን እጽዋት ጥበቃ ክሊኒክ ማዕከል ገለጸ