በዶ/ር አለሙ ስሜ የተመራ የፌደራሉ ሱፐርቪዥን ቡድን በዳምቦያ ወረዳ የጥምር ግብርና ልማት ሥራን ጎበኘ
ሀዋሳ: መጋቢት 11/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) በትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስትር ዶ/ር ዓለሙ ስሜ የተመራ የፌደራሉ ሱፐርቪዥን ቡድን በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በከምባታ ዞን ዳምቦያ ወረዳ የጥምር ግብርና ልማት ሥራን ጎብኝቷል::
የሱፐርቪዥን ቡድኑ ከምባታ ዞን ዳምቦያ ወረዳ ሄጎ ቀበሌ በማር፣ በጥብቅ ደን፣ በዶሮ፣ በወተትና በጓሮ አትክልት ልማት ሥራ የተከናወኑ ተግባራትን ተመልክቷል::
More Stories
በክትባት ዘመቻው 1 ነጥብ 4 ሚሊዮን ህፃናትን ይከተባሉ-የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ
የታርጫ አጠቃላይ ሆስፒታል ለተገልጋዮች የተሻለ የሕክምና አገልግሎት እየሰጠ እንደሚገኝ ተገለፀ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በቀቤና ልዩ ወረዳ የኩፍኝ በሽታ መከላከያ ክትባት ዘመቻ ሊካሄድ ነው