በዶ/ር አለሙ ስሜ የተመራ የፌደራሉ ሱፐርቪዥን ቡድን በዳምቦያ ወረዳ የጥምር ግብርና ልማት ሥራን ጎበኘ
ሀዋሳ: መጋቢት 11/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) በትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስትር ዶ/ር ዓለሙ ስሜ የተመራ የፌደራሉ ሱፐርቪዥን ቡድን በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በከምባታ ዞን ዳምቦያ ወረዳ የጥምር ግብርና ልማት ሥራን ጎብኝቷል::
የሱፐርቪዥን ቡድኑ ከምባታ ዞን ዳምቦያ ወረዳ ሄጎ ቀበሌ በማር፣ በጥብቅ ደን፣ በዶሮ፣ በወተትና በጓሮ አትክልት ልማት ሥራ የተከናወኑ ተግባራትን ተመልክቷል::

More Stories
በክልሉ በ5ኛ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ከ6 መቶ ሺ በላይ ህፃናት ተጠቃሚ ይሆናሉ
በክልሉ 5ኛው ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻው በክልሉ ከ 1.1ሚሊየን በላይ ህፃናት የክትባት መርሐግብሩ ተጠቃሚ ይሆናሉ
በኮንታ ዞን አመያ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የእናቶች እና ህፃናትን ሞት ለመቀነስ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለፀ