የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው ከዞንና ከልዩ ወረዳ ስራ አስፈፃሚ አካላት ጋር በስራ አፈጻጸም ዙሪያ በጽህፈት ቤታቸው እየተወያዩ ነው
ሀዋሳ፡ መጋቢት 11/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው ከዞንና ከልዩ ወረዳ ስራ አስፈፃሚ አካላት ጋር በስራ አፈጻጸም ዙሪያ በጽህፈት ቤታቸው እየተወያዩ ይገኛል።
ርዕሰ መስተዳድሩ እየተወያዩ የሚገኙት በክልሉ ሰላምና ጸጥታ፣ በግብርና እንዲሁም በገቢ አሰባሰብ፤ በተሰሩ ስራዎች ላይ ነው።
በአጀንዳዎቹ ላይ ጥልቅ ውይይት ከተደረገ በኋላ ቀጣይ አቅጣጫ ይቀመጣል ተብሎ እንደሚጠበቅ የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ቢሮ መረጃ ያመላክታል።

More Stories
በጎፋ ዞን የዑባ ደብረፀሐይ ወረዳ የብልጽግና ፓርቲ አባላትና ደጋፊዎች ፓርቲውን በሀብት ለማጠናከር ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ
የጓሮ አትክልትና የተለያዩ ሰብሎችን በማልማት የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ መቻላቸውን በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የሶያሜ ቀበሌ አርሶአደሮች ተናገሩ
በከተማው በተያዘው በጀት ዓመት በ5 ወራት ውስጥ 1 ቢሊየን 5 ሚሊዮን ብር ገቢ መሰብሰብ መቻሉን የአርባምንጭ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች መምሪያ አስታወቀ