የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው ከዞንና ከልዩ ወረዳ ስራ አስፈፃሚ አካላት ጋር በስራ አፈጻጸም ዙሪያ በጽህፈት ቤታቸው እየተወያዩ ነው
ሀዋሳ፡ መጋቢት 11/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው ከዞንና ከልዩ ወረዳ ስራ አስፈፃሚ አካላት ጋር በስራ አፈጻጸም ዙሪያ በጽህፈት ቤታቸው እየተወያዩ ይገኛል።
ርዕሰ መስተዳድሩ እየተወያዩ የሚገኙት በክልሉ ሰላምና ጸጥታ፣ በግብርና እንዲሁም በገቢ አሰባሰብ፤ በተሰሩ ስራዎች ላይ ነው።
በአጀንዳዎቹ ላይ ጥልቅ ውይይት ከተደረገ በኋላ ቀጣይ አቅጣጫ ይቀመጣል ተብሎ እንደሚጠበቅ የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ቢሮ መረጃ ያመላክታል።
More Stories
ጥራት ያለው የጤና አገልግሎትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ ለማድረግ የጤና ባለሙያዎች በኃላፊነት ሊሰሩ እንደሚገባ በጌዴኦ ዞን የይርጋጨፌ ወረዳ አስተዳደር አስታወቀ
የባስኬቶ ዞን ተወላጆች የአንድነት መድረክ ማጠቃለያ እየተካሄደ ነው
በእንስሳት እርባታ ከተሰማራን ወዲህ ኑሯችን ተሻሽሏል – የጋዘር ከተማ ወጣቶች