የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው ከዞንና ከልዩ ወረዳ ስራ አስፈፃሚ አካላት ጋር በስራ አፈጻጸም ዙሪያ በጽህፈት ቤታቸው እየተወያዩ ነው

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው ከዞንና ከልዩ ወረዳ ስራ አስፈፃሚ አካላት ጋር በስራ አፈጻጸም ዙሪያ በጽህፈት ቤታቸው እየተወያዩ ነው

ሀዋሳ፡ መጋቢት 11/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው ከዞንና ከልዩ ወረዳ ስራ አስፈፃሚ አካላት ጋር በስራ አፈጻጸም ዙሪያ በጽህፈት ቤታቸው እየተወያዩ ይገኛል።

ርዕሰ መስተዳድሩ እየተወያዩ የሚገኙት በክልሉ ሰላምና ጸጥታ፣ በግብርና እንዲሁም በገቢ አሰባሰብ፤ በተሰሩ ስራዎች ላይ ነው።

በአጀንዳዎቹ ላይ ጥልቅ ውይይት ከተደረገ በኋላ ቀጣይ አቅጣጫ ይቀመጣል ተብሎ እንደሚጠበቅ የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ቢሮ መረጃ ያመላክታል።