በዶ/ር አለሙ ስሜ የተመራ የፌደራሉ ሱፐርቪዥን ቡድን በዱራሜ ከተማ የከሰል ፋብሪካን ጎበኘ

በዶ/ር አለሙ ስሜ የተመራ የፌደራሉ ሱፐርቪዥን ቡድን በዱራሜ ከተማ የከሰል ፋብሪካን ጎበኘ

ሀዋሳ: መጋቢት 11/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) በትራንስፖርትና ሎጅቲክስ ሚኒስትር ዶ/ር አለሙ ስሜ የተመራ የፌዴደራሉ ሱፐርቪዥን ቡድን በከምባታ ዞን ዱራሜ ከተማ የሚገኘውን አኪያ የከሰል ፋብሪካን ጎብኝቷል::

ጭስ አልባ ከሰል የሚያመርተውን የፋብሪካ የሥራ እንቅስቃሴ ቡድኑ ተመልክቷል::

ዘጋቢ፡ ማሬ ቃጦ