በዶ/ር አለሙ ስሜ የተመራ የፌደራሉ ሱፐርቪዥን ቡድን በዱራሜ ከተማ የከሰል ፋብሪካን ጎበኘ
ሀዋሳ: መጋቢት 11/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) በትራንስፖርትና ሎጅቲክስ ሚኒስትር ዶ/ር አለሙ ስሜ የተመራ የፌዴደራሉ ሱፐርቪዥን ቡድን በከምባታ ዞን ዱራሜ ከተማ የሚገኘውን አኪያ የከሰል ፋብሪካን ጎብኝቷል::
ጭስ አልባ ከሰል የሚያመርተውን የፋብሪካ የሥራ እንቅስቃሴ ቡድኑ ተመልክቷል::
ዘጋቢ፡ ማሬ ቃጦ
More Stories
የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ጥቅምት 16/2018 ዓ.ም
የግል ጤና ተቋማት ሕገ-ወጥነትን በማስቀረት ጥራት ያለው የጤና አገልግሎትን ለሕብረተሰቡ ተደራሽ ማድረግ እንዳለባቸው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ አስታወቀ
በደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ በቱርካና ሐይቅና በኦሞ ወንዝ ሙላት ለተፈናቀሉ ተማሪዎች የተለያዩ ተቋማትና ድርጅቶች የትምህርት ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረጉ