በዶ/ር አለሙ ስሜ የተመራ የፌደራሉ ሱፐርቪዥን ቡድን በዱራሜ ከተማ የከሰል ፋብሪካን ጎበኘ
ሀዋሳ: መጋቢት 11/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) በትራንስፖርትና ሎጅቲክስ ሚኒስትር ዶ/ር አለሙ ስሜ የተመራ የፌዴደራሉ ሱፐርቪዥን ቡድን በከምባታ ዞን ዱራሜ ከተማ የሚገኘውን አኪያ የከሰል ፋብሪካን ጎብኝቷል::
ጭስ አልባ ከሰል የሚያመርተውን የፋብሪካ የሥራ እንቅስቃሴ ቡድኑ ተመልክቷል::
ዘጋቢ፡ ማሬ ቃጦ
More Stories
በዘመናዊ መንገድ ንብ የማነብ ስራ በመጀመር ውጤታማ መሆናቸውን በወላይታ ዞን የዳሞት ወይዴ ወረዳ ወጣቶች ተናገሩ
አሽራፍ ሀኪሚ የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች ተብሎ ተመረጠ
የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሕዳር 08/2018 ዓ.ም