በዶ/ር አለሙ ስሜ የተመራ የፌደራሉ ሱፐርቪዥን ቡድን በዱራሜ ከተማ የከሰል ፋብሪካን ጎበኘ
ሀዋሳ: መጋቢት 11/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) በትራንስፖርትና ሎጅቲክስ ሚኒስትር ዶ/ር አለሙ ስሜ የተመራ የፌዴደራሉ ሱፐርቪዥን ቡድን በከምባታ ዞን ዱራሜ ከተማ የሚገኘውን አኪያ የከሰል ፋብሪካን ጎብኝቷል::
ጭስ አልባ ከሰል የሚያመርተውን የፋብሪካ የሥራ እንቅስቃሴ ቡድኑ ተመልክቷል::
ዘጋቢ፡ ማሬ ቃጦ
More Stories
የፈተና አስተዳደር ሥርዓትን በማዘመን ኩረጃን በማስቀረት የተሻሉ ተማሪዎችን ማፍራት እየተቻለ እንደሚገኝ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) ገለጹ
የዘንድሮ 7ኛ ጠቅላላ ምርጫ በሀገራችን የዲሞክራሲያዊ ስርዓት እያደገ መምጣቱን አሳይቷል – የዩኒቨርሲቲ ምሁራን
ጥራት ያለው የህክምና አገልግሎት ተደራሽ እንዲሆን ሁሉም ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ተገለጸ