ቤን ኋይት በአርሰናል ለመቆየት ኮንትራቱን ለተጨማሪ ዓመታት አራዘመ
እንግሊዛዊው ተከላካይ ቤን ኋይት በአርሰናል ለተጨማሪ ዓመታት የሚያቆየውን አዲስ ኮንትራት ተፈራርሟል።
ሁለገቡ የተከላካይ ስፍራ ተጫዋች በኤምሬት እኤአ እስከ 2028 ድረስ እና ለተጨማሪ ዓመት የሚያቀቆየውን ውል ነው የተፈራረመው።
በ2021 ከብራይተን አርሰናልን የተቀላቀለው ኋይት ለሰሜን ለንደኑ ክለብ እስካሁን 121 ጨዋታዎችን በሁሉም ውድድሮች ተሰልፎ አከናውኗል።
ዘጋቢ፤ ሙሉቀን ባሳ
More Stories
ሀገር አቀፍ የክለቦች ሻምፒዮና ውድድር ያለምንም ችግር እንዲካሄድ በቂ ዝግጅት መደረጉን የኣሪ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብርሃም አታ ገለፁ
ዳራማሎ ደንዳሾ ስፖርት ክለብ ባስኬት ቡናን በማሸነፍ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና የዋንጫ አሸናፊ ሆነ
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ዛሬ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ለፍፃሜ ያለፉ ክለቦች ተለይተው ታውቀዋል