የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልጽግና እውን ለማድረግ ሁሉም የበኩሉን ድርሻ ሊወጣ እንደሚገባ ተገለፀ
“ከዕዳ ወደ ምንዳ በአባላት ሁለንተናዊ ተሳትፎ” በሚል መሪ ቃል የብልጽግና ፓርቲ ፐብሊክ ሰርቫንት አባላት ኮንፈረንስ በጌዴኦ ዞን እየተካሄደ ነው።
በዞኑ ባሉ የከተማ አስተዳደርና ወረዳ መዋቅሮች ነው ኮንፈረንሱ እየተካሄደ ያለው፡፡
ተሳታፊዎቹ ለአንድ ሀገር ዕድገትና ብልጽግና ሕብረ ብሔራዊነት፣ ሰላምና ልማት ብቸኛው አማራጭ መሆኑን በመጠቆም የበኩላቸውን ድርሻ ለመወጣት መዘጋጀታቸውን ተናግረዋል።
ዘጋቢ፡ ጽጌ ደምሴ እና እስራአኤል ብርሃኑ – ከይርጋጨፌ ጣቢያችን
More Stories
የህብረተሰቡን ጤና ለማጎልበት የዘርፉን ተግባራት በተገቢው ለማሳካት ከምንጊዜውም በተሻለ በቁርጠኝነት እየተሰራ መሆኑን የማዕከላዊ ክልል ጤና ቢሮ አስታወቀ
የህዝቡን የልማት ፍላጎቶች ለማሟላትና መንግስታዊ አገልግሎቶችን በተገቢው ለመስጠት የውስጥ ገቢ ግብርን አማጦ ለመሰብሰብ በልዩ ትኩረት እንደሚሰራ ተገለጸ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የዘንድሮ አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በይፋ ተጀመረ