የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልጽግና እውን ለማድረግ ሁሉም የበኩሉን ድርሻ ሊወጣ እንደሚገባ ተገለፀ
“ከዕዳ ወደ ምንዳ በአባላት ሁለንተናዊ ተሳትፎ” በሚል መሪ ቃል የብልጽግና ፓርቲ ፐብሊክ ሰርቫንት አባላት ኮንፈረንስ በጌዴኦ ዞን እየተካሄደ ነው።
በዞኑ ባሉ የከተማ አስተዳደርና ወረዳ መዋቅሮች ነው ኮንፈረንሱ እየተካሄደ ያለው፡፡
ተሳታፊዎቹ ለአንድ ሀገር ዕድገትና ብልጽግና ሕብረ ብሔራዊነት፣ ሰላምና ልማት ብቸኛው አማራጭ መሆኑን በመጠቆም የበኩላቸውን ድርሻ ለመወጣት መዘጋጀታቸውን ተናግረዋል።
ዘጋቢ፡ ጽጌ ደምሴ እና እስራአኤል ብርሃኑ – ከይርጋጨፌ ጣቢያችን

More Stories
በ6 ወራት ውስጥ ሊመዘበር የነበረ ከ156 ሚሊየን 560ሺህ ብር በላይ ማዳን መቻሉ ተገለጸ
የጉራጌ ክትፎ ባህልና እውቀትን በዩኒስኮ የሰው ልጆች ወካይ የማይዳሰስ ቅርስነት ለማስመዝገብ እየተሰራ እንደሚገኝ የኢፌዲሪ ቅርስ ባለስልጣን ገለፀ
በክልሉ ያሉ ብሔረሰቦችን ባህል ወደፊት በማውጣት የአካባቢውን ሰላምና ልማት ለማስቀጠል በትኩረት መስራት እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳደር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) ተናገሩ