የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልጽግና እውን ለማድረግ ሁሉም የበኩሉን ድርሻ ሊወጣ እንደሚገባ ተገለፀ
“ከዕዳ ወደ ምንዳ በአባላት ሁለንተናዊ ተሳትፎ” በሚል መሪ ቃል የብልጽግና ፓርቲ ፐብሊክ ሰርቫንት አባላት ኮንፈረንስ በጌዴኦ ዞን እየተካሄደ ነው።
በዞኑ ባሉ የከተማ አስተዳደርና ወረዳ መዋቅሮች ነው ኮንፈረንሱ እየተካሄደ ያለው፡፡
ተሳታፊዎቹ ለአንድ ሀገር ዕድገትና ብልጽግና ሕብረ ብሔራዊነት፣ ሰላምና ልማት ብቸኛው አማራጭ መሆኑን በመጠቆም የበኩላቸውን ድርሻ ለመወጣት መዘጋጀታቸውን ተናግረዋል።
ዘጋቢ፡ ጽጌ ደምሴ እና እስራአኤል ብርሃኑ – ከይርጋጨፌ ጣቢያችን

More Stories
የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና አርባምንጭ ከተማን በመርታት ወደ አሸናፊነት ተመለሰ
በ7ኛዉ ጠቅላላ ምርጫ ህዝቡ በንቃት በመሳተፍ የሚፈልገውን መንግስት ለመምረጥ መዘጋጀት እንዳለበት ተገለጸ
ክልሉን የኢንዱስትሪ ማዕከል ለማድረግ እየተሰራ ነው – አቶ ስንታየሁ ወልደሚካኤል