የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልጽግና እውን ለማድረግ ሁሉም የበኩሉን ድርሻ ሊወጣ እንደሚገባ ተገለፀ
“ከዕዳ ወደ ምንዳ በአባላት ሁለንተናዊ ተሳትፎ” በሚል መሪ ቃል የብልጽግና ፓርቲ ፐብሊክ ሰርቫንት አባላት ኮንፈረንስ በጌዴኦ ዞን እየተካሄደ ነው።
በዞኑ ባሉ የከተማ አስተዳደርና ወረዳ መዋቅሮች ነው ኮንፈረንሱ እየተካሄደ ያለው፡፡
ተሳታፊዎቹ ለአንድ ሀገር ዕድገትና ብልጽግና ሕብረ ብሔራዊነት፣ ሰላምና ልማት ብቸኛው አማራጭ መሆኑን በመጠቆም የበኩላቸውን ድርሻ ለመወጣት መዘጋጀታቸውን ተናግረዋል።
ዘጋቢ፡ ጽጌ ደምሴ እና እስራአኤል ብርሃኑ – ከይርጋጨፌ ጣቢያችን

More Stories
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች በተደረገ ድንገተኛ ፍተሻ 25 ሺህ 338 ሊትር ቤንዝልና 62 ሺ 686 ሊትር ናፍጣ በቁጥጥር ስር መዋሉን የክልሉ ንግድና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ አስታወቀ
ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊ፣ ፍትሐዊና ዴሞክራሲያዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ የፍትህና የጸጥታ ዘርፍ አመራሮችና ባለሙያዎች ሚና የላቀ መሆኑ ተገለጸ
ከአየር ንብረት ተፅዕኖ ጋር እየተስተዋሉ ያሉትን ችግሮች ለመከላከል ሁሉም የበኩሉን ሊወጣ እንደሚገባ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አካባቢ ጥበቃና የአየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን አስታወቀ