ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የሙያ መስኮች በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸዉን 463 ተማሪዎችን እያስመረቀ ይገኛል
ከተመራቂዎቹ መካከልም 131 የሚሆኑት ሴቶች መሆናቸውም ተገልጿል::
በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ፋሪስ ደሊልን ጨምሮ የዩኒቨርሲቲዉ ማኔጅመንት አባላት እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል::
ዩኒቨርሲቲዉ ተማሪዎችን አስተምሮ ሲያስምርቅ የዛሬው ለ12ኛ ጊዜ እንደሆነ ተመላክቷል::
ዘጋቢ፡ ብርሃኑ ማሞ – ከወልቂጤ ጣቢያችን
More Stories
በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በቋሚነት የሚደገፉበት ስራ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የቡርጂ ዞን አስተዳደር አስታወቀ
“አንድ ሰው ወደዚህች ምድር ሲመጣ እንዲሰራ የተፈቀደለትና የሚጠበቅበት ነገር አለ” – ታደሰ ገብሬ /ጃክሰን/
በሳይንስና ቴክኖሎጂ ዘርፍ የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ የባለድርሻ አካላት ቅንጅት ጉልህ ድርሻ እንዳለው ተገለጸ