ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የሙያ መስኮች በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸዉን 463 ተማሪዎችን እያስመረቀ ይገኛል
ከተመራቂዎቹ መካከልም 131 የሚሆኑት ሴቶች መሆናቸውም ተገልጿል::
በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ፋሪስ ደሊልን ጨምሮ የዩኒቨርሲቲዉ ማኔጅመንት አባላት እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል::
ዩኒቨርሲቲዉ ተማሪዎችን አስተምሮ ሲያስምርቅ የዛሬው ለ12ኛ ጊዜ እንደሆነ ተመላክቷል::
ዘጋቢ፡ ብርሃኑ ማሞ – ከወልቂጤ ጣቢያችን

More Stories
በከተማው በተያዘው በጀት ዓመት በ5 ወራት ውስጥ 1 ቢሊየን 5 ሚሊዮን ብር ገቢ መሰብሰብ መቻሉን የአርባምንጭ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች መምሪያ አስታወቀ
የሰራተኞች የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ኅብረት ሥራ ማህበር ብዙዎችን የቤት ባለቤት ማድረጉ ተገለጸ
በሁሉም ዘርፎች እንደሀገር አመርቂ ውጤቶች እየተዘመገቡ ነው – የቦንጋ ከተማ ነዋሪዎች