ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የሙያ መስኮች በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸዉን 463 ተማሪዎችን እያስመረቀ ይገኛል

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የሙያ መስኮች በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸዉን 463 ተማሪዎችን እያስመረቀ ይገኛል

ከተመራቂዎቹ መካከልም 131 የሚሆኑት ሴቶች መሆናቸውም ተገልጿል::

በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ፋሪስ ደሊልን ጨምሮ የዩኒቨርሲቲዉ ማኔጅመንት አባላት እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል::

ዩኒቨርሲቲዉ ተማሪዎችን አስተምሮ ሲያስምርቅ የዛሬው ለ12ኛ ጊዜ እንደሆነ ተመላክቷል::

ዘጋቢ፡ ብርሃኑ ማሞ – ከወልቂጤ ጣቢያችን