በቶኪዮ ማራቶን ኢትዮጵያዊቷ ሱቱሜ አሰፋ የቦታውን ክብረወሰን በማሻሻል አሸነፈች
ሱቱሜ አሰፋ 2:15፡55 በሆነ ሰዓት በመግባት ነው የቶኪዮ ማራቶን አዲስ ክብረወሰን ማስመዝገብ የቻለችው።
አትሌቷ የገባችበት ሰዓት በሴቶች ማራቶን የምንጊዜም 8ኛው ፈጣን ሰዓት በመሆን ተመዝግቧል።
በጃፓን ምድር በሴቶች ማራቶን ከ2፡16፡00 በታች የገባች የመጀመሪያዋ እንስት አትሌት ሆናለች።
አዘጋጅ፡ ሙሉቀን ባሳ
More Stories
ዳራማሎ ደንዳሾ ስፖርት ክለብ ባስኬት ቡናን በማሸነፍ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና የዋንጫ አሸናፊ ሆነ
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ዛሬ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ለፍፃሜ ያለፉ ክለቦች ተለይተው ታውቀዋል
ስፖርት የወንድማማችነት እና የልማት መጠናከር አንዱ ማሳያ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ አስታወቀ