በቶኪዮ ማራቶን ኢትዮጵያዊቷ ሱቱሜ አሰፋ የቦታውን ክብረወሰን በማሻሻል አሸነፈች
ሱቱሜ አሰፋ 2:15፡55 በሆነ ሰዓት በመግባት ነው የቶኪዮ ማራቶን አዲስ ክብረወሰን ማስመዝገብ የቻለችው።
አትሌቷ የገባችበት ሰዓት በሴቶች ማራቶን የምንጊዜም 8ኛው ፈጣን ሰዓት በመሆን ተመዝግቧል።
በጃፓን ምድር በሴቶች ማራቶን ከ2፡16፡00 በታች የገባች የመጀመሪያዋ እንስት አትሌት ሆናለች።
አዘጋጅ፡ ሙሉቀን ባሳ

More Stories
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ በወልቂጤ ከተማ የሰርከስ ስፖርት ምልመላና የማህበረሰብ አቀፍ የአካል ብቃት መርሃ ግብር ተካሄደ
አሰልጣኝ ቶማስ ቱኸል እንግሊዝ ወደ ፍፃሜ ባለማለፏ ከፍተኛ ትችትን አስተናገዱ
ማንቸስተር ዩናይትድ ግብ ጠባቂ አስፈረመ