ሁለተኛ ቀኑን በያዘው 19ኛው የዓለም የቤት ዉስጥ ሻምፒዮና በ800 ሜትር ሴት ግማሽ ፍፃሜ የተሳተፉ አትሌቶች ወደ ፍፃሜው አለፉ
በመጀመሪያው ምድብ የተወዳደረቸው አትሌት ጽጌ ዱጉማ 1:58.351 በሆነ ሰዓት 1ኛ ስትወጣ በሌላኛው ምድብ የተወዳደረችው አትሌት ሀብታም አለሙ 1:58.59 2ኛ በመውጣት ሁለቱም ወደ ፍፃሜ ውድድር ማለፋቸውን አረጋግጠዋል።
የ800 ሜትር ሴቶች የፍፃሜ ውድድር እሁድ ሌሊት 6:20 ላይ ይካሄዳል።
በሙሉቀን ባሳ
More Stories
ዳራማሎ ደንዳሾ ስፖርት ክለብ ባስኬት ቡናን በማሸነፍ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና የዋንጫ አሸናፊ ሆነ
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ዛሬ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ለፍፃሜ ያለፉ ክለቦች ተለይተው ታውቀዋል
ስፖርት የወንድማማችነት እና የልማት መጠናከር አንዱ ማሳያ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ አስታወቀ