ሁለተኛ ቀኑን በያዘው 19ኛው የዓለም የቤት ዉስጥ ሻምፒዮና በ800 ሜትር ሴት ግማሽ ፍፃሜ የተሳተፉ አትሌቶች ወደ ፍፃሜው አለፉ
በመጀመሪያው ምድብ የተወዳደረቸው አትሌት ጽጌ ዱጉማ 1:58.351 በሆነ ሰዓት 1ኛ ስትወጣ በሌላኛው ምድብ የተወዳደረችው አትሌት ሀብታም አለሙ 1:58.59 2ኛ በመውጣት ሁለቱም ወደ ፍፃሜ ውድድር ማለፋቸውን አረጋግጠዋል።
የ800 ሜትር ሴቶች የፍፃሜ ውድድር እሁድ ሌሊት 6:20 ላይ ይካሄዳል።
በሙሉቀን ባሳ

More Stories
ስፖርት ህዝባዊ መሠራት እንዲኖረው ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል የድርሻውን እንዲወጣ ጥሪ ቀረበ
የጎፋ ዞን የ2018 ዓ.ም ልዩ ልዩ የስፖርት ሻምፒዮና ውድድር እየተካሄደ ነው
በአፍሪካ ዋንጫ የተሳታፊ ሀገራት ቁጥር ላይ ጭማሪ ተደረገ