ሁለተኛ ቀኑን በያዘው 19ኛው የዓለም የቤት ዉስጥ ሻምፒዮና በ800 ሜትር ሴት ግማሽ ፍፃሜ የተሳተፉ አትሌቶች ወደ ፍፃሜው አለፉ
በመጀመሪያው ምድብ የተወዳደረቸው አትሌት ጽጌ ዱጉማ 1:58.351 በሆነ ሰዓት 1ኛ ስትወጣ በሌላኛው ምድብ የተወዳደረችው አትሌት ሀብታም አለሙ 1:58.59 2ኛ በመውጣት ሁለቱም ወደ ፍፃሜ ውድድር ማለፋቸውን አረጋግጠዋል።
የ800 ሜትር ሴቶች የፍፃሜ ውድድር እሁድ ሌሊት 6:20 ላይ ይካሄዳል።
በሙሉቀን ባሳ

More Stories
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ በወልቂጤ ከተማ የሰርከስ ስፖርት ምልመላና የማህበረሰብ አቀፍ የአካል ብቃት መርሃ ግብር ተካሄደ
አሰልጣኝ ቶማስ ቱኸል እንግሊዝ ወደ ፍፃሜ ባለማለፏ ከፍተኛ ትችትን አስተናገዱ
ማንቸስተር ዩናይትድ ግብ ጠባቂ አስፈረመ