በፕሪሚዬርሊጉ ሀድያ ሆሳዕና መቻልን አሸነፈ
ሀዋሳ፡ የካቲት 22/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) በ16ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚዬርሊግ ሃድያ ሆሳዕና መቻልን 3ለ2 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
የሃድያ ሆሳዕና የማሸነፊያ ግቦችን መለሰ ሚሻሞ፥ግሩም ሃጎስ (በራሱ ላይ) እና ተመስገን ብርሃኑ አስቆጥረዋል።
ለመቻል አቤል ነጋሽ እና ከነዓን ማርክነህ ከሽንፈት መታደግ ያልቻሉ ሁለት ግቦችን አስቆጥረዋል።
ሊጉ መካሄዱን ሲቀጥል ምሽት 1 ሰዓት ላይ ፋሲል ከነማ ከሀዋሳ ይጫወታሉ።
ዘጋቢ፡ ሙሉቀን ባሳ
More Stories
ማንቸስተር ሲቲ በአዲሱ የውድድር ዓመት 2ኛ ተከታታይ ሽንፈት አስተናገደ
ማንቸስተር ዩናይትድ ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ጥረት በማድረግ ላይ ይገኛል
ጄሚ ቫርዲ ወደ ጣሊያን ሴሪኣ ሊያቀና ነው