በ800 ሜትር ሴት ኢትዮጵያን አትሌቶች ወደ ቀጣዩ ዙር አለፉ
ሀዋሳ፡ የካቲት 22/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) ዛሬ መካሄድ በጀመረው 19ኛው የዓለም የቤት ዉስጥ ሻምፒዮና በ800 ሜትር ሴት ማጣሪያ ኢትዮጵያን አትሌቶች ቀጣዩን ዙር ተቀላቅለዋል።
ከምድብ አንድ ሀብታም አለሙ 2:00.50 1ኛ ስትወጣ፤ ከምድብ አራት ጽጌ ዱጉማ 2:00.50 በሆነ ሰዓት 1ኛ በመውጣት ሁለቱም ወደሚቀጥለው ውድድር አልፈዋል።
በሌላ በኩል በ800 ሜትር ወንድ ማጣሪያ መኮንን 1:49.71 በሆነ ሰዓት 5ኛ በመውጣት ወደሚቀጥለው ውድድር ማለፍ አልቻለም፡፡
ዘጋቢ፡ ሙለቀን ባሳ
More Stories
የእንግሊዝ ፕሪሚዬርሊግ አዲሱ የውድድር ዘመን ዛሬ ምሽት ይጀምራል
ማንቸስተር ሲቲ የኮሚኒቲ ሺልድ ዋንጫን አሸነፈ
ማንቸስተር ዩናይትድ ማቲያስ ዴሊትን ለማስፈረም ተስማማ