የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአስፈጻሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር እንደገና ለመወሰን የወጡ 5 የፕላን፣ መሠረተ ልማትና የመንግስት ሀብት አስተዳደር አዋጆችና ደንቦችን ተቀብሎ አጸደቀ
ሀዋሳ፡ የካቲት 20/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) በክልሉ ያለውን የገቢ አሰባሰብና አስተዳደር፥ ከክልሉ ተጨባጭ ሁኔታ ጋር በማስተሳሰር የክልሉ ህገ-መንግስት በሚሰጠው ስልጣን መነሻ፥ የገቢ አቅሙን ለማጠናከር የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ ለማበጀት በተሠራው ስራ 5 አዋጆችን መርምሮ አጽድቋል።
1 የገቢ ግብር አዋጅ፣
3 የታክስ አስተዳደር አዋጅ፣
4 የቴንብር ቀረጥ አዋጅ እና
5 የከተሞች አስተዳደር አዋጅ፣
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዙር 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ጉባኤ፥ የቀረበለትን የፕላን፣ መሠረተ ልማትና የመንግስት ሀብት አስተዳደር 5 ረቂቅ አዋጆችን ገንቢና ጠቃሚ የማስተካከያ አስተያየቶችን በማከል በሙሉ ድምጽ ሲያፀድቅ የከተሞች አስተዳደር አዋጅ በሁለት ድምፀ ተአቅቦ አጽድቋል።
ዘጋቢ፡ ዘላለም ተስፋዬ
More Stories
ቆሻሻን በአግባቡ በማስወገድ ከተማዋ ፅዱና ውብ እንድትሆን የበኩሉን ድርሻ እየተወጣ ነው – የወልቂጤ ከተማ አስተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት
በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በቋሚነት የሚደገፉበት ስራ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የቡርጂ ዞን አስተዳደር አስታወቀ
“አንድ ሰው ወደዚህች ምድር ሲመጣ እንዲሰራ የተፈቀደለትና የሚጠበቅበት ነገር አለ” – ታደሰ ገብሬ /ጃክሰን/