የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአስፈጻሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር እንደገና ለመወሰን የወጡ 5 የፕላን፣ መሠረተ ልማትና የመንግስት ሀብት አስተዳደር አዋጆችና ደንቦችን ተቀብሎ አጸደቀ
ሀዋሳ፡ የካቲት 20/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) በክልሉ ያለውን የገቢ አሰባሰብና አስተዳደር፥ ከክልሉ ተጨባጭ ሁኔታ ጋር በማስተሳሰር የክልሉ ህገ-መንግስት በሚሰጠው ስልጣን መነሻ፥ የገቢ አቅሙን ለማጠናከር የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ ለማበጀት በተሠራው ስራ 5 አዋጆችን መርምሮ አጽድቋል።
1 የገቢ ግብር አዋጅ፣
3 የታክስ አስተዳደር አዋጅ፣
4 የቴንብር ቀረጥ አዋጅ እና
5 የከተሞች አስተዳደር አዋጅ፣
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዙር 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ጉባኤ፥ የቀረበለትን የፕላን፣ መሠረተ ልማትና የመንግስት ሀብት አስተዳደር 5 ረቂቅ አዋጆችን ገንቢና ጠቃሚ የማስተካከያ አስተያየቶችን በማከል በሙሉ ድምጽ ሲያፀድቅ የከተሞች አስተዳደር አዋጅ በሁለት ድምፀ ተአቅቦ አጽድቋል።
ዘጋቢ፡ ዘላለም ተስፋዬ
More Stories
“ትንንሽ የሚመስሉ ስራዎች ለትልልቅ ዕድሎች በር ይከፍታሉ” – ወይዘሮ ህልውና ጌታቸው
የህግ ታራሚዎችን በስነ ምግባር ለማነፅ በሚደረገው ጥረት ሁሉም ባለድርሻ አካላት የድርሻቸውን መወጣት እንዳለባቸው የጉራጌ ዞን ፍትህ መምሪያ ገለፀ
የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኮሌጆች በክህሎት የበቁ ሥራ ፈጣሪ ዜጎችን ለማፍራት ጥራት ያለውን ስልጠና መስጠታቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ ተጠቀ