የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአስፈጻሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር እንደገና ለመወሰን የወጡ 5 የፕላን፣ መሠረተ ልማትና የመንግስት ሀብት አስተዳደር አዋጆችና ደንቦችን ተቀብሎ አጸደቀ
ሀዋሳ፡ የካቲት 20/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) በክልሉ ያለውን የገቢ አሰባሰብና አስተዳደር፥ ከክልሉ ተጨባጭ ሁኔታ ጋር በማስተሳሰር የክልሉ ህገ-መንግስት በሚሰጠው ስልጣን መነሻ፥ የገቢ አቅሙን ለማጠናከር የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ ለማበጀት በተሠራው ስራ 5 አዋጆችን መርምሮ አጽድቋል።
1 የገቢ ግብር አዋጅ፣
3 የታክስ አስተዳደር አዋጅ፣
4 የቴንብር ቀረጥ አዋጅ እና
5 የከተሞች አስተዳደር አዋጅ፣
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዙር 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ጉባኤ፥ የቀረበለትን የፕላን፣ መሠረተ ልማትና የመንግስት ሀብት አስተዳደር 5 ረቂቅ አዋጆችን ገንቢና ጠቃሚ የማስተካከያ አስተያየቶችን በማከል በሙሉ ድምጽ ሲያፀድቅ የከተሞች አስተዳደር አዋጅ በሁለት ድምፀ ተአቅቦ አጽድቋል።
ዘጋቢ፡ ዘላለም ተስፋዬ
More Stories
በዞኑ ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ የአርሶ አደሩ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ በግብርናው ዘርፍ ያሉ ችግሮችን ለመቅረፍ በትኩረት እንደሚሰራ የጋሞ ዞን አሰተዳደር አሰታወቀ
በሀሳብ ልዕልና የሚያምን የፖለቲካ ሥነ-ምህዳርን በማስፋት ሁለንተናዊ የልማት ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ በመመካከርና በመደጋገፍ መስራት እንደሚገባ ተገለጸ
የኢፌዲሪ ውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጀክት ከ82 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ በማድረግ በጉራጌ ዞን ምሁር አክሊል ወረዳ መቆርቆር ቀበሌ ያስገነባው የንጹህ መጠ ውሃ ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ