የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአስፈጻሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር እንደገና ለመወሰን የወጡ 5 የፕላን፣ መሠረተ ልማትና የመንግስት ሀብት አስተዳደር አዋጆችና ደንቦችን ተቀብሎ አጸደቀ
ሀዋሳ፡ የካቲት 20/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) በክልሉ ያለውን የገቢ አሰባሰብና አስተዳደር፥ ከክልሉ ተጨባጭ ሁኔታ ጋር በማስተሳሰር የክልሉ ህገ-መንግስት በሚሰጠው ስልጣን መነሻ፥ የገቢ አቅሙን ለማጠናከር የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ ለማበጀት በተሠራው ስራ 5 አዋጆችን መርምሮ አጽድቋል።
1 የገቢ ግብር አዋጅ፣
3 የታክስ አስተዳደር አዋጅ፣
4 የቴንብር ቀረጥ አዋጅ እና
5 የከተሞች አስተዳደር አዋጅ፣
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዙር 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ጉባኤ፥ የቀረበለትን የፕላን፣ መሠረተ ልማትና የመንግስት ሀብት አስተዳደር 5 ረቂቅ አዋጆችን ገንቢና ጠቃሚ የማስተካከያ አስተያየቶችን በማከል በሙሉ ድምጽ ሲያፀድቅ የከተሞች አስተዳደር አዋጅ በሁለት ድምፀ ተአቅቦ አጽድቋል።
ዘጋቢ፡ ዘላለም ተስፋዬ

More Stories
ከመማር ማስተማር ተግባር ባለፈ የአካባቢ ማህበረሰብ ተጠቃሚነት ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑን የሚዛን ግብርና ቴክኒክ ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኮሌጅ አስታወቀ
የኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ(ዶ/ር) መጭው ጊዜ ከተስፋ ብርሃን ወደሚጨበጥ ብርሃን የምንሸጋገርበት ብሩህ ዘመን መሆኑን ተናገሩ
በተቀሩት አጭር ቀናት ህብረተሠቡ የመራጭነት ካርዱን በመውሰድ የዜግነት ግዴታውን እንዲወጣ የጎፋ ዞን መሎ ኮዛ ወረዳና አካባቢው የፌደራልና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ጥሪ አቀረቡ