የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬው የሁለተኛ ቀን ውሎ የምክር ቤቱን የአሠራርና ስነ ምግባር ደንብ ተቀብሎ አጸደቀ
ሀዋሳ፡ የካቲት 20/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የምክር ቤቱ አባላት የሚኖራቸውን አጠቃላይ የአሰራር ዝርዝር የአባላት ስነ-ምግባር ደንብ መርምሮ አጽድቋል።
የምክር ቤት አባላት በምርጫ ዘመናቸው በምክር ቤት በሚኖራቸው ቆይታ ወቅት ሊከተሏቸው ስለሚገባው ዋና ዋና የአሠራርና የስነ ምግባር ደንቦች ላይ በዝርዝር ተወያይቶ እንዲያጸድቅ በቀረበው ረቂቅ የውሳኔ ሃሳብ በ3 ድምጸ ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ አጽድቋል።
More Stories
አርብቶ አደሩን ከእንስሳት ሀብት ይበልጥ ተጠቃሚ ለማድረግ ደረጃቸውን የጠበቁ ዘመናዊ የእንስሳት ኤክስፖርት ማዕከላት እንደሚያስፈልጉ ተጠቆመ
በጌዴኦ ዞን የጤና መድህን አባል የሆኑ የማህበረሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የይርጋ ጨፌ ከተማ አስተዳደር ጤና ጽህፈት ቤት አስታወቀ
ሃኪም ዚዬች ወደ ዋይዳድ ካዛብላንካ ለመዛወር ተስማማ