የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬው የሁለተኛ ቀን ውሎ የምክር ቤቱን የአሠራርና ስነ ምግባር ደንብ ተቀብሎ አጸደቀ
ሀዋሳ፡ የካቲት 20/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የምክር ቤቱ አባላት የሚኖራቸውን አጠቃላይ የአሰራር ዝርዝር የአባላት ስነ-ምግባር ደንብ መርምሮ አጽድቋል።
የምክር ቤት አባላት በምርጫ ዘመናቸው በምክር ቤት በሚኖራቸው ቆይታ ወቅት ሊከተሏቸው ስለሚገባው ዋና ዋና የአሠራርና የስነ ምግባር ደንቦች ላይ በዝርዝር ተወያይቶ እንዲያጸድቅ በቀረበው ረቂቅ የውሳኔ ሃሳብ በ3 ድምጸ ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ አጽድቋል።

More Stories
በተለያዩ የልማት መስኮች ሴቶችን በማሳተፍ ተጠቃሚነታቸውን ለማረጋገጥ እየተሰራ መሆኑ ተመላከተ
“ከጂኦ ስትራቴጂካዊ ኩስምና ወደ ታደሰ ቁመና” በሚል መሪ ቃል የካፋ ዞን ፖሊስ መምሪያ አመራር አባላት የስልጠና መድረክ ተጀመረ
የዘንድሮው የአለም አቀፍ የህጻናት ቀን ክልላዊ ማጠቃለያ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሳውላ ከተማ በድምቀት ተከበረ