የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬው የሁለተኛ ቀን ውሎ የምክር ቤቱን የአሠራርና ስነ ምግባር ደንብ ተቀብሎ አጸደቀ
ሀዋሳ፡ የካቲት 20/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የምክር ቤቱ አባላት የሚኖራቸውን አጠቃላይ የአሰራር ዝርዝር የአባላት ስነ-ምግባር ደንብ መርምሮ አጽድቋል።
የምክር ቤት አባላት በምርጫ ዘመናቸው በምክር ቤት በሚኖራቸው ቆይታ ወቅት ሊከተሏቸው ስለሚገባው ዋና ዋና የአሠራርና የስነ ምግባር ደንቦች ላይ በዝርዝር ተወያይቶ እንዲያጸድቅ በቀረበው ረቂቅ የውሳኔ ሃሳብ በ3 ድምጸ ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ አጽድቋል።
More Stories
ለወንጀል ድርጊት አመቺ የሆኑ ቦታዎችን በመቃኘት በአካባቢው ያለውን ሠላም በዘላቂነት ለማስቀጠል እየተሠራ ነው – የዲላ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት
የዘይሴ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ ” ቡዶ ከሶ” በዓል በድምቀት ተከበረ
ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ የተከተሉት የሰከነ የፖለቲካ ትግል ስልት በአርዓያነት የሚወሰድ መሆኑ ተገለጸ