የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬው የሁለተኛ ቀን ውሎ የምክር ቤቱን የአሠራርና ስነ ምግባር ደንብ ተቀብሎ አጸደቀ
ሀዋሳ፡ የካቲት 20/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የምክር ቤቱ አባላት የሚኖራቸውን አጠቃላይ የአሰራር ዝርዝር የአባላት ስነ-ምግባር ደንብ መርምሮ አጽድቋል።
የምክር ቤት አባላት በምርጫ ዘመናቸው በምክር ቤት በሚኖራቸው ቆይታ ወቅት ሊከተሏቸው ስለሚገባው ዋና ዋና የአሠራርና የስነ ምግባር ደንቦች ላይ በዝርዝር ተወያይቶ እንዲያጸድቅ በቀረበው ረቂቅ የውሳኔ ሃሳብ በ3 ድምጸ ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ አጽድቋል።

More Stories
ብሔራዊ ምክክር ሀገራዊ አንድነትን ከማጠናከር ባሻገር ችግሮችን በውይይትና በሀሳብ የበላይነት ለመፍታት መሠረት እንደሚጥል ተገለጸ
የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸምና የ2019 ጠቋሚ ዕቅድ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር እየመከረ ነው
የጠምባሮ ልዩ ወረዳ አርሶ አደሮች የመኸር እርሻ የማሳ ዝግጅት ቢያደርጉም በቂ ግብዓት አለማግኘታቸውን ገለጹ