የህብረተሰቡ የመረጃ ተደራሽነትን ለማሳደግና በህብረተሰቡ መካከል ቀልጣፋና ውጤታማ የመረጃ ፍሰት እንዲኖር ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነው – የጉራጌ ዞን መንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ
ሀዋሳ፡ የካቲት 19/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የህብረተሰቡ የመረጃ ተደራሽነትን ለማሳደግና በህብረተሰቡ መካከል ቀልጣፋና ውጤታማ የመረጃ ፍሰት እንዲኖር ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ እንደሚገኝ የጉራጌ ዞን መንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ገለፀ።
መምሪያው ከወረዳና ከተማ አስተዳደር መዋቅሮች እና ከባለድርሻ አካላት ጋር የ2016 በጀት ዓመት የ1ኛ ግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም እና የቀጣይ አቅጣጫ ዙሪያ ያተኮረ ውይይት እያካሄደ ይገኛል።
የጉራጌ ዞን መንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ሀላፊ አቶ ሀዲሞ ሀሰን የመክፈቻ ንግግር ባደረጉበት ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት የህብረተሰቡ የመረጃ ተደራሽነትን ለማሳደግና በህብረተሰቡ መካከል ቀልጣፋና ውጤታማ የመረጃ ፍሰት እንዲኖር ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ እንደሚገኝ ገልፀዋል።
ዘጋቢ፡ ምትኬ ገ/ወልድ – ከወልቂጤ ጣቢያችን

More Stories
ከመማር ማስተማር ተግባር ባለፈ የአካባቢ ማህበረሰብ ተጠቃሚነት ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑን የሚዛን ግብርና ቴክኒክ ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኮሌጅ አስታወቀ
የኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ(ዶ/ር) መጭው ጊዜ ከተስፋ ብርሃን ወደሚጨበጥ ብርሃን የምንሸጋገርበት ብሩህ ዘመን መሆኑን ተናገሩ
በተቀሩት አጭር ቀናት ህብረተሠቡ የመራጭነት ካርዱን በመውሰድ የዜግነት ግዴታውን እንዲወጣ የጎፋ ዞን መሎ ኮዛ ወረዳና አካባቢው የፌደራልና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ጥሪ አቀረቡ